Leviticus 9:4 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብዕራይን ድዑልን ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር መስዋእቲ ምስጋና ኪዀኑ። ሎሚ እግዚኣብሄር ክግለጸልኩም እዩ እሞ፡ ምስ ዘይቲ ዝተሓወሶ መስዋእቲ ብልዒ ድማ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ለደኅንነትም መሥዋዕት በሬንና አውራ በግን፥ በዘይትም የተለወሰ የእህልን ቍርባን በእግዚአብሔር ፊት ይሠዉ ዘንድ ውሰዱ፤ ዛሬ እግዚአብሔር ይገለጥላችኋልና ብለህ ንገራቸው።”
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ለአንድነትም መሥዋዕት በሬንና አውራን በግ፥ በዘይትም የተለወሰ የእህልን ቁርባን በጌታ ፊት ለመሠዋት ውሰዱ፥ ዛሬ ጌታ ተገልጦላችኋልና።’ ”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እትፐተ ያርሾ እት ኮሩማ፥ እት ዶርሳ ኦርግያነ ዛይትያን ሙናቀቴዳ ካ ያርሹዋ አህተ ያጋ’ ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ittippetetsaa yarshshoo itti korumaa, itti dorssaa orggiyaanne zayitiyaan munak'etteedda katsaa yarshshuwaa ahite yaaga› » yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Qasseka issi kormanne issi dorsa laaqqa issifeteththa yarshos ehetto; heytantta zayten gindettida kaththa yarshora GODAAS yarsho shiishshetto; hessa ubbaa ooththetto; gaasoykka Xoossi isttas hach qonccana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቃሴካ ኢሲ ኮርማኔ ኢሲ ዶርሳ ላቃ ኢሲፌቴ ያርሾስ ኤሄቶ፤ ሄይታንታ ዛይቴን ጊንዴቲዳ ካ ያርሾራ ጎዳስ ያርሾ ሺሼቶ፤ ሄሳ ኡባ ኦቶ፤ ጋሶይካ ጾሲ ኢስታስ ሃች ቆንጫና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ቃስ እስፈተ ያርሾስ እስ ኮርማ፥ እስ ማራዘነ ካ ያርሾስ ዛይተራ ሙኑቀትዳ ለ ኤሀና መላ ኤንታዉ ኦዳ። ሀች ጎዳይ ህንተዉ ቆንጫና ግሾ ሄሳ ኦተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Qassi issifetetha yarshos issi korma, issi marazenne katha yarshos zaytera munuqetida dhiille ehana mela entaw oda. Hachi Goday hintew qoncana gisho hessa oothite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ለኅብረት መሥዋዕት አንድ በሬና አንድ አውራ በግ በዘይት ከተለወሰ የእህል ቍርባን ጋር በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት ለመሠዋት አቅርቡ፤ እግዚአብሔር (ያህዌ) ዛሬ ይገለጥላችኋልና።’ ”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እንዲሁም አንድ ወይፈንና አንድ የበግ ጠቦት ለአንድነት መሥዋዕት ያምጡ፤ እነዚህንም በዘይት ከታሸ የእህል መባ ጋር ለእግዚአብሔር መሥዋዕት አድርገው ያቅርቡ፤ ዛሬ እግዚአብሔር ስለሚገለጥላቸው ይህን ሁሉ ያድርጉ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንመስዋእቲ ምስጋና ሓደ ዝራብዕን ሓደ ማጕላን፥ ዘይቲ ዝፈሰሶ መስዋእቲ እኽልን ወሲድኩም፥ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ሰውኡ በሎም።”
Amharic Tigrinya 2011
ሎሚ እግዚኣብሄር ከረአየኩም እዩ ኣሞ፡ ንመስዋእቲ ምስጋና ሓደ ዝራብዕ ሓደ ድዑልን ዘይቲ እተኻዕዎ መስዋእቲ ብልዕን ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ሰውኡ።