Malachi 1:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ካባኻትኩም እውን ከይተረፈ ማዕጾታት ንኸንቱ ዚዓጽዎ መን ኣሎ፧ ኣብ መሰውኢይ ድማ ብኸንቱ ሓዊ ኣይትውልዑን ኢኹም። ኣባኻ ባህ የብለይን፡ ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት፡ ካብ ኢድካ ዝዀነ ይኹን መስዋእቲ ኣይቅበልን እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በመሠዊያዬ ላይ እሳትን በከንቱ እንዳታቃጥሉ ከእናንተ ዘንድ ደጅ የሚዘጋ ሰው ምነው በተገኘ! በእናንተ ደስ አይለኝም፥ ቍርባንንም ከእጃችሁ አልቀበልም፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በመሠዊያዬ ላይ እሳትን በከንቱ እንዳታቃጥሉ ከእናንተ ዘንድ ደጅ የሚዘጋ ሰው ምነው በተገኘ! በእናንተ ደስ አይለኝም፥ ቍርባንንም ከእጃችሁ አልቀበልም፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“በመሠዊያዬ ላይ እሳትን በከንቱ እንዳታቃጥሉ ከእናንተ መካከል በሮችን የሚዘጋ ሰው ምነው በተገኘ! በእናንተ ደስ አይለኝም፥” ይላል የሠራዊት ጌታ። ቁርባንንም ከእጃችሁ አልቀበልም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ፥ “ህንተ ታዉ ያርሽያ ሳ ቦላን ጮ ታማ ኤያዋፐ፥ ህንተፐ እት ኡራይ ጌሻ ጎልያ ፐንግያ ጎርድያዋ ግዴረኔሻ! ታን ህንተናን ናሸትከ፤ ህንተ ያርሽያ ያርሹዋካ አክከ” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ubbaappe Wolk'k'aama Med'ina Goday, «Hintte taw yarshshiyaa sa'aa bollan c'oo tamaa eetsiyaawaappe, hintteppe itti uray Geeshsha Golliyaa penggiyaa gorddiyaawaa gideerenneeshsha! Taani hinttenan nashettikke; hintte yarshshiyaa yarshshuwaakka akkikke» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Taas Yarsho yarshizason go7ay baynda tama intte eeththontta mala inttefe issaadeyka Xoossa Keeththa penge gordizaakko aazee dizay! Ta inttenan ufayettikenne intte kusheppe ay yarshoka ekkike» gees Ubbaafe Wolqqama GODAA Xoossay.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ታስ ያርሾ ያርሺዛሶን ጎኣይ ባይንዳ ታማ ኢንቴ ኤንታ ማላ ኢንቴፌ ኢሳዴይካ ጾሳ ኬ ፔንጌ ጎርዲዛኮ ኣዜ ዲዛይ! ታ ኢንቴናን ኡፋዬቲኬኔ ኢንቴ ኩሼፔ ኣይ ያርሾካ ኤኪኬ» ጌስ ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳ ጾሳይ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ህንተ ታ ያርሾ በሳን ሀዳ ታማ ኤና መላ ፆሳ ኬ ፐንግያ ጎርድያ እስ አስ በንትዳ ግደረነሽን! ታ ህንተናን ኡፋይትከ፤ ህንተ እምያ እሞታካ ኤክከ” ያጌስ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Hinte ta yarsho bessan hada tama eethonna mela xoossa keetha pengiya gordiya issi asi bentida gidereneshin! Ta hintenan ufaytike; hinte immiya imotaka ekike” yaagees Ubbaafe Wolqaama Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“በመሠዊያዬ ላይ ከንቱ እሳት እንዳታነድዱ፣ ምነው ከእናንተ አንዱ የቤተ መቅደሱን ደጅ በዘጋ ኖሮ! እኔ በእናንተ ደስ አይለኝም፤ ከእጃችሁም ምንም ዐይነት ቍርባን አልቀበልም” ይላል እግዚአብሔር ጸባኦት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የሠራዊት አምላክ እንዲህ ይላል፦ “በመሠዊያዬ ላይ ከንቱ እሳትን ከምታቃጥሉበት ይልቅ የቤተ መቅደሱን በር የሚዘጋ ምነው ከእናንተ አንድ ሰው እንኳ በተገኘ! በእናንተ ደስ ስለማይለኝ ለእኔ የምታቀርቡትን ቊርባን አልቀበልም፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ኣብ መሰውእየይ ብኸንቱ ሓዊ ኸይተንድዱ፥ ሓደ ኻባኻትኩም በርታት ዝዓፁ እንተ ዝርከብ! ኣነ ብኣኻትኩም ደስ ኣይብለንን፤ ካብ ኢድኩምውን ዝኾነ ዓይነት ቍርባን ኣይቅበልን፤ ይብል ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር።
Amharic Tigrinya 2011
ኣብ መሰውእየይ ብኸንቱ ሓዊ ኸይተንድዱስ፡ ደጌታት ዚዐጹ ኾታ ኻባኻትኩም ሓደ እንተ ዝህሉ። ኣነ ኣይሕጎሰልኩምን፡ ካብ ኢድኩምውን ገለ መስዋእቲ ኣይቅበልን እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት።