Malachi 1:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንስኻትኩም ግና፡ መኣዲ እግዚኣብሄር ረኺሱ ኣሎ፡ ብምባል ኣርኪስካዮ። ፍሬኡ ድማ እወ መግቡ ንዑቕ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እናንተ ግን፦ የእግዚአብሔር ገበታ ርኩስ ነው፣ ፍሬውና መብሉም የተናቀ ነው በማለታችሁ አስነቀፋችሁት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እናንተ ግን። የእግዚአብሔር ገበታ ርኩስ ነው፤ ፍሬውና መብሉም የተናቀ ነው በማለታችሁ አስነቀፋችሁት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እናንተ ግን፦ “የጌታ ገበታ የረከሰ ነው፤ ፍሬውና ምግቡም የተናቀ ነው በማለታችሁ አረከሳችሁት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ፥ “ሽን ህንተ፥ ‘መና ጎዳዉ ሺሽያ ጋይታይ ቱና፤ አን ዎያ ያርሹካ ካቴዳዋ’ ያጊደ አ ካዉሼድታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ubbaappe Wolk'k'aama Med'ina Goday, «Shin hintte, ‹Med'ina Godaw shiishshiyaa Gaytay tuna; aan wotsiyaa yarshshuukka kad'etteeddawaa› yaagiide Aa kawushsheeddita.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Intte qasse, ‹Godaa maadday tuna yarsho; kaththayka kadhettidayssa› giidi kawushsheeta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ኢንቴ ቃሴ፥ ‹ጎዳ ማዳይ ቱና ያርሾ፤ ካይካ ካቲዳይሳ› ጊዲ ካዉሼታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ሽን ህንተ፥ ‘ጎዳ ያርሾ በሳይ ቱና፤ እያን ያርሸትያ ካካ ካትዳባ’ ያግድ እያ ካዉሽደታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Shin hinte, ‘Godaa yarsho bessay tuna; iyan yarshetiya kathika kadhetidaba’ yaagidi iya kawushshideta.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“እናንተ ግን የእግዚአብሔር ገበታ፣ ‘ርኩስ ነው’ ምግቡም፣ ‘የተናቀ ነው’ በማለት ታቃልላላችሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እናንተ ግን ‘የእግዚአብሔር መሠዊያ የረከሰ ነው’ ብላችሁ የተናቀ መሥዋዕት ባቀረባችሁ ጊዜ አረከሳችሁት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንስኻትኩም ግና ‘ማእዲ እግዚኣብሄር ርኹስ እዩ’ ፍረኡን ምግቡን፥ ዝተንዓቐ እዩ፤ ብምባል ተቃልሉ ኣለኹም።
Amharic Tigrinya 2011
ንስኻትኩም ግና መኣዲ እግዚኣብሄር ረኺሱ፡ ረባኡ እቲ ምግቡ ሕሱር እዩ፡ ብምብላክም ተርክስው አሎኹም።