Malachi 1:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንስኻትኩም እውን፡ እንሆ፡ እዚ ከመይ ዝበለ ድኻም እዩ! ኣጥፊእካያ ድማ፡ ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት። ዝተቐደዱን ስንኩላትን ሕሙማትን ድማ ኣምጺእኩም፤ ስለዚ መስዋእቲ ኣቕሪብካ፤ ካባኻ ክወስዶ ይግባእ? ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እናንተ፦ እነሆ፥ ይህ ድካም ነው ብላችሁ ጢቅ አላችሁበት፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር፣ በቅሚያ የያዛችሁትንም አንካሳውንም የታመመውንም አቅርባችኋል፣ እንዲሁ ቍርባንን ታመጣላችሁ፣ በውኑ ከእጃችሁ ይህን ልቀበለውን? ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እናንተ። እነሆ፥ ይህ ድካም ነው ብላችሁ ጢቅ አላችሁበት፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር፤ በቅሚያ የያዛችሁትንም አንካሳውንም የታመመውንም አቅርባችኋል፤ እንዲሁ ቍርባንን ታመጣላችሁ፤ በውኑ ከእጃችሁ ይህን ልቀበለውን? ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“እነሆ፥ ይህ ድካም ነው ብላችሁ ጢቅ አላችሁበት፥” ይላል የሠራዊት ጌታ፤ “የተሰረቀውን፥ አንካሳውንና የታመመውን አምጥታችኋል፤ እንዲሁም ቁርባንን አምጥታችኋል፤ በውኑ ከእጃችሁ መቀበል ይገባኛልን?” ይላል ጌታ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቃይ ህንተ፥ ‘ሀዌ ዳቡርስያዋ’ ያግ ቅሊጪደ፥ ህንተ ሲያን ስምኢታ። “ህንተ ቦንቂ አኬዳዋ ዎይ ዎባ ዎይ ሀርጋንቻ እሞታ ኦደ ሺሺታ። ያትና፥ ታን ህንተ ኩሽያፐ ሄዋ አኮ?
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'ay hintte, ‹Hawe daaburssiyaawaa› yaagi k'iliic'iide, hintte siid'iyaan sim"iita. «Hintte bonk'k'i akkeeddawaa woy wobbaa woy hargganchcha imotaa ootsiide shiishshiita. Yaatina, taani hintte kushiyaappe hewaa akkoo?
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Qasseka, ‹Hayssi daabura› guussan leqo mixilth iza bolla mixilleeta» gees Ubbaafe Wolqqama GODAA Xoossay. «Bonqqi ekkida mehe wobbenne hargiza mehe intte yarsho shiishshiin intte kusheppe ta hessa ekkanaas bessizee?» gees Ubbaafe Wolqqama GODAA Xoossay.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቃሴካ፥ ‹ሃይሲ ዳቡራ› ጉሳን ሌቆ ሚጺል ኢዛ ቦላ ሚጺሌታ» ጌስ ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳ ጾሳይ። «ቦንቂ ኤኪዳ ሜሄ ዎቤኔ ሃርጊዛ ሜሄ ኢንቴ ያርሾ ሺሺን ኢንቴ ኩሼፔ ታ ሄሳ ኤካናስ ቤሲዜ?» ጌስ ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳ ጾሳይ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ቃስ ህንተ፥ ‘ሀይስ ጮ ዳቡርስ’ ያግድ፥ ቅድ ጩትደታ። “ህንተ ቦንቅድ ኤህዳባ ዎይኮ ዎበ ዎይኮ ሀርጋንቾ መሄ ያርሼታ፤ ያትን፥ ታኒ ሄሳ ህንተ ኩሸፐ ኤካናዉ በሲ?
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Qassi hinte, ‘Haysi coo daabursi’ yaagidi, qidhidi cuttideta. “Hinte bonqidi ehidaba woyko wobe woyko hargancho mehe yarsheeta; yaatin, taani hessa hinte kushepe ekanaw bessii?
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ደግሞም፣ ‘ይህ ድካም ነው’ በማለት በንቀት ጢቅ አላችሁበት” ይላል እግዚአብሔር ጸባኦት። “በቅሚያ የመጣውን፣ ዐንካሳውንና የታመመውን እንስሳ ቍርባን አድርጋችሁ ስታቀርቡ ከእጃችሁ መቀበል ይገባኛልን?” ይላል እግዚአብሔር ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እነሆ፥ እናንተ እየተሳለቃችሁ ‘ይህ ሁሉ ምን አሰልቺ ነገር ነው!’ ትላላችሁ። የተሰረቀውን፥ አንካሳውን ወይም የታመመውን እንስሳ ለመሥዋዕትነት ታቀርባላችሁ፤ እኔ ይህን የምቀበል ይመስላችኋልን?
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
መሊስኩም፥ እዙይ ድኻም እዩ ብምባል ፂቕ በልኩምሉ፤ ይብል ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር። ከቲርኩም ንዝሓዝኩምዎ፥ ሓንካስን ሕሙምን እንስሳ፥ መስዋእቲ ጌርኩም እንትተቕርቡ፥ ካብ ኢድኩም ክቕበል ድየ? ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic Tigrinya 2011
ንስኻትኩምውን፡ ኣየ ኽንደይ ድኻምን ትብሉ፡ ኡፍ ድማ ትብሉሉ፡ ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት። ተዘምተን ሓንካስን ሕሙምን ተምጽኡ፡ ከምኡ ጌርኩም መስዋእቲ ተቕርቡ። እሞኸ ነዚዶ ኻብ ኢድኩም ክቕበሎ እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር።