Malachi 1:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቲ ኣብ መጓሰኡ ተባዕታይ ዘለዎ፡ መብጽዓ ዚኣተወ፡ ንእግዚኣብሄር ከኣ ጥፍኣት ዘቕረበ መታለሊ ግና ርጉም እዩ። ኣነ ዓብዪ ንጉስ እየ እሞ፡ ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት፡ ስመይ ድማ ኣብ ኣህዛብ ዜስካሕክሕ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እኔ ታላቅ ንጉሥ ነኝና፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር፥ ስሜም በአሕዛብ ዘንድ የተፈራ ነውና በመንጋው ውስጥ ተባት እያለው ለጌታ ተስሎ ነውረኛውን የሚሠዋ ሸንጋይ ሰው ርጉም ይሁን።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እኔ ታላቅ ንጉሥ ነኝና፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር፥ ስሜም በአሕዛብ ዘንድ የተፈራ ነውና በመንጋው ውስጥ ተባት እያለው ለጌታ ተስሎ ነውረኛውን የሚሠዋ ሸንጋይ ሰው ርጉም ይሁን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“በመንጋው ውስጥ ተባዕት እያለው ለጌታ ተስሎት እያለ ነውር ያለበትን የሚሠዋ ተንኮለኛ ሰው የተረገመ ነው። እኔ ታላቅ ንጉሥ ነኝና፥” ይላል የሠራዊት ጌታ፥ “ስሜም በሕዝቦች መካከል የተፈራ ነውና።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ታዉ ያርሻና ጊደ ሺቀቴዳ አቱማ ዶርሳይ አ ዉድያ ግዶን ደእሽን፥ ሸነይያባይ ደእያ ዶርሳ ያርሽያ ሄ ጭምያዌ ሸቀቴዳዋ ግዶ! አያዉ ጎፐ፥ ታን ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳነ ዎልቃማ ካትያ፤ ታ ሱንይካ ካዉተቱዋ ግዶን ያየቴዳዋ” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Taw yarshshana giide shiik'etteedda attuma dorssay Aa wudiyaa giddon de'ishshin, sheneyiyaabay de'iyaa dorssaa yarshshiyaa he c'immiyaawe shek'etteeddawaa gido! Ayaw gooppe, taani Ubbaappe Wolk'k'aama Med'ina Godaanne Wolk'k'aama Kaatiyaa; ta suntsaykka kawutetsatuwaa giddon yayetteeddawaa» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Dorsata garsan lo7o dharshoy dizayssa immanaas adinettidi qasse baleththon iza bolla wosoy diza mehe Godaas yarsho shiishshizaadey qanggetto; ta gita kawo; ta sunththika dere kumeththi babbanaas bessiza sunththa» gees Ubbaafe Wolqqama GODAA Xoossay.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ዶርሳታ ጋርሳን ሎኦ ርሾይ ዲዛይሳ ኢማናስ ኣዲኔቲዲ ቃሴ ባሌን ኢዛ ቦላ ዎሶይ ዲዛ ሜሄ ጎዳስ ያርሾ ሺሺዛዴይ ቃንጌቶ፤ ታ ጊታ ካዎ፤ ታ ሱንካ ዴሬ ኩሜ ባባናስ ቤሲዛ ሱን» ጌስ ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳ ጾሳይ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታኒ ግታ ካዎ፤ ታ ሱንይካ ካዎተታ ግዶን ቦንቸትዳይሳ ግድያ ግሾ፥ ፆሳስ እማና ግድ፥ ዶርዳ ማራዘይ እያ መህያ ግዶን ደእሽን፥ እያ አግድ፥ ቦረትዳ ማራዘ ያርሾ ሽሺያ አስነ ጭምያ አስ ባደትዳባ ግዶ” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Taani gita kawo; ta sunthayka kawotethata giddon bonchetidaysa gidiya gisho, Xoossas immana gidi doorida marazey iya mehiya giddon de7ishin, iya aggidi, boretida maraze yarsho shiishiya asinne cimmiya asi baadetidaba gido” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“በመንጋው ውስጥ ተቀባይነት ያለው ተባዕት በግ ኖሮት ይህንኑ ሊሰጥ ተስሎ ሳለ፣ በማታለል ነውር ያለበትን እንስሳ ለጌታ የሚሠዋ ርጉም ይሁን፤ እኔ ታላቅ ንጉሥ ነኝ፤ ስሜም በሕዝቦች ዘንድ ሊፈራ የሚገባ ነውና” ይላል እግዚአብሔር ጸባኦት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እኔ ታላቅ ንጉሥ ነኝ፤ ስሜም በሕዝቦች ዘንድ የተከበረስለሆነ፥ ከበግ መንጋዎቹ መካከል አውራ በግ እያለው ለተሳለው ስለት ነውር ያለበትን በግ መሥዋዕት የሚያቀርብልኝ የተረገመ ነው!” ይላል የሠራዊት አምላክ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣነ ዓብዪ ንጉስ እየሞ፥ ይብል ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር፤ ስመይውን ኣብ ኣህዛብ ዝተፈርሐ እዩሞ፥ እቲ ‘ካብ መጓሰኡ ተባዕታይ እንስሳ ኽህብ እየ’ ኢሉ ተመባፂዑ፤ ጐደሎ ዘለዎ እንስሳ ንጐይታ ዝስውእ ርጉም ይኹን።”
Amharic Tigrinya 2011
ኣነ ዓብዩ ንጉስ እየ ስመይ ድማ ኣብ ኣህዛብ እተፈርሄ እዩ እሞ፡ እቲ ኣብ መጓሰኡ ተባዕታይ ዘለዎ፡ ተምባጺዑ ኸአ ንእግዚኣብሄር ጎደሎ ዚስውኣሉ ጠባርስ ርጉም ይኹን፡ ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት።