Malachi 1:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣፍቂረኩም እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር። ንስኻትኩም ግና ትብል፦ ብምንታይ ኣፍቂርኩምና፧ ኤሳው ሓው ያእቆብዶ ኣይነበረን፧ ይብል እግዚኣብሄር፡ ኣነ ግና ንያእቆብ ኣፍቂረዮ፡
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ወድጃችኋለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር፣ እናንተ ግን፦ በምን ወደድኸን? ብላችኋል። ዔሳው የያዕቆብ ወንድም አልነበረምን? ይላል እግዚአብሔር ያዕቆብንም ወደድሁ፥ ዔሳውንም ጠላሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ወድጃችኋለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር፤ እናንተ ግን። በምን ወደድኸን? ብላችኋል። ዔሳው የያዕቆብ ወንድም አልነበረምን? ይላል እግዚአብሔር፤ ያዕቆብንም ወደድሁ፥ ዔሳውንም ጠላሁ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ወድጃችኋለሁ ይላል ጌታ፤ እናንተ ግን፦ “እንዴት ወደድከን?” ትላላችሁ። ዔሳው የያዕቆብ ወንድም አልነበረምን? ይላል ጌታ። ሆኖም ያዕቆብን ወደድኩት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ባረ አሳ፥ “ታን ህንተና ሲቃድ” ያጌ። ሽን ህንተ፥ “ኔን ኑና አያን ሲቃድ?” ያጊታ። መና ጎዳይ፥ “ኤሳይ ያቆባ እሻ ግደኔዬ? ግዶፐነ ታን ያቆባ ሲቃድ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'ina Goday bare asaa, «Taani hinttena siik'aaddi» yaagee. Shin hintte, «Neeni nuuna ayan siik'aaddi?» yaagiita. Med'ina Goday, «Eesay Yaak'ooba ishaa gidenneeyee? Gidooppenne taani Yaak'ooba siik'aaddi;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY, «Ta inttena dosadis» gees; intte gidikko, «Ne nuna aazan dosadii?» geeta. Godaa Xoossi, «Eesawey Yaaqoobe isha gidennee? Ta Yaaqoobe dosadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ፥ «ታ ኢንቴና ዶሳዲስ» ጌስ፤ ኢንቴ ጊዲኮ፥ «ኔ ኑና ኣዛን ዶሳዲ?» ጌታ። ጎዳ ጾሲ፥ «ኤሳዌይ ያቆቤ ኢሻ ጊዴኔ? ታ ያቆቤ ዶሳዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ባ አሳኮ፥ “ታ ህንተና ዶሳስ” ያጌስ። ሽን ህንተ፥ “ነ ኑና አይብን ዶሳዲ?” ያጌታ። ጎዳይ ዛሪድ፥ “ኤሳዌይ ያይቆባ እሻ ግደነዬ? ሽን ታኒ ያይቆባ ዶሳስ፤
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday ba asaako, “Ta hintena dosas” yaagees. Shin hinte, “Ne nuna aybin dosadii?” yaageeta. Goday zaaridi, “Eesawey Yayqooba isha gidenneyee? Shin taani Yayqooba dosas;
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“እኔ ወድጃችኋለሁ” ይላል እግዚአብሔር ፤ “እናንተ ግን፣ ‘እንዴት ወደድኸን?’ ትላላችሁ።” እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ዔሳው የያዕቆብ ወንድም አልነበረምን? ያዕቆብን ወደድሁት፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር ሕዝቡን “እኔ እናንተን ወድጄአችኋለሁ” ይላል። እናንተ ግን “እንዴት ወደድከን?” ትላላችሁ። እግዚአብሔርም እንዲህ ሲል ይመልሳል፥ “ዔሳውና ያዕቆብ ወንድማማቾች ነበሩ፤ እኔ ግን ያዕቆብን ወደድኩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ኣነ ፈትየኩም እየ” ይብል እግዚኣብሄር፤ ንስኻትኩም ግና ብኸመይ ፈተኻና? ትብሉ ኣለኹም። “ኤሳው ሓው ያእቆብዶ ኣይነበረን? ይብል እግዚኣብሄር፤ ንያእቆብ ፈተኹ፤
Amharic Tigrinya 2011
ኣነ ኣፍቀርኩኹም፡ ይብል እግዚኣብሄር። ንስኻትኩም ግና፡ ብምንታይ ኢኻ ዘፍቀርካና፡ ትብሉ አሎኹም። እግዚኣብሄር ከምዝ ይብል ኤሳውሲ ሓው ያእቆብዶ ኣይክነን፡ ምስናይ እዝውን ንያእቆብ ኣፍቀርክዎ።