Malachi 1:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኤዶም፡ ድኻታት ኢና፡ ግናኸ ተመሊስና ነቲ ዝዓነወ ቦታታት ክንሃንጾ ኢና። እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ንሳቶም ኪሃንጹ እዮም፡ ኣነ ግና ክፈርስ እየ። ንሳቶም ከኣ፡ ዶብ ክፍኣትን፥ እግዚኣብሄር ንዘለኣለም እተቘጥዖ ህዝብን ኪብሉዎም እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ኤዶምያስ፦ እኛ ፈርሰናል፥ ነገር ግን የፈረሰውን መልሰን እንሠራለን ቢል፥ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ እነርሱ ይሠራሉ፥ እኔ ግን አፈርሳለሁ፣ በሰዎችም ዘንድ፦ የበደል ዳርቻና እግዚአብሔር ለዘላለም የተቈጣው ሕዝብ ይባላል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ኤዶምያስ። እኛ ፈርሰናል፥ ነገር ግን የፈረሰውን መልሰን እንሠራለን ቢል፥ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እነርሱ ይሠራሉ፥ እኔ ግን አፈርሳለሁ፤ በሰዎችም ዘንድ። የበደል ዳርቻና እግዚአብሔር ለዘላለም የተቈጣው ሕዝብ ይባላል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ኤዶም፦ “እኛ ፈርሰናል፥ ነገር ግን የፈረሰውን መልሰን እንሠራለን” ቢል፥ የሠራዊት ጌታ እንዲህ ይላል፦ “እነርሱ ይሠራሉ፥ እኔ ግን አፈርሳለሁ፤ የክፋት አገር፥ ጌታ ለዘለዓለም የተቆጣው ሕዝብ ብለው ይጠሩአቸዋል።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኤሳ ዘረ ግድያ ኤዶማቱ፥ “ኑ ካታማቱ ኮለቴድኖ፤ ሽን ኑን ኡንቱንታ ዛረደ ኬጻና” ያጋና። ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ፥ “ኡንቱንቱ ዛረደ ኬጻናዋንታ፤ ሽን ታን ኮላና። አሳይ ኡንቱንታ፥ ‘ሀ ቢታይ፥ ኢታ ቢታ፤ ሀ ቢታ አሳይካ መና ጎዳይ መናዉ ሀንቀቴዳ አሳ’ ያጋና” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Eesaa zeretsaa gidiyaa Eedoomatuu, «Nu katamatuu koletteeddino; shin nuuni unttuntta zaaretsiide kees's'ana» yaagana. Ubbaappe Wolk'k'aama Med'ina Goday, «Unttunttu zaaretsiide kees's'anawantta; shin taani kolana. Asay unttuntta, ‹Ha biittay, iita biittaa; ha biittaa asaykka Med'ina Goday med'inaw hank'k'etteedda asaa› yaagana» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Eedoomey, «Nu katamati laalettiin istta zaari essana» istti giin Ubbaafe Wolqqama GODAA Xoossa qasse, «Istti zaaridi ooththana shin ta istti ooththoyssa zaara laallana; isttika, ‹Iita derenne GODAY mernaas hanqettida dere geetettana.›
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኤዶሜይ፥ «ኑ ካታማቲ ላሌቲን ኢስታ ዛሪ ኤሳና» ኢስቲ ጊን ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳ ጾሳ ቃሴ፥ «ኢስቲ ዛሪዲ ኦና ሺን ታ ኢስቲ ኦይሳ ዛራ ላላና፤ ኢስቲካ፥ ‹ኢታ ዴሬኔ ጎዳይ ሜርናስ ሃንቄቲዳ ዴሬ ጌቴታና።›
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤሳዌ ኮቸ ግድዳ ኤዶመ አሳይ፥ “ኑ ካታማት ላለትኮካ፥ ኑ ኤንታ ዛሪድ ኬፃና” ያግኮካ፥ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ፥ “ኤንቲ ዛሪድ ኬፃና፥ ሽን ታኒ ላላና። አሳይ ኤንታ፥ ‘ሀ ቢታይ ኢታ ቢታ፤ ሀ አሳይካ ጎዳይ መርናዉ ሀንቀትዳ አሰ’ ያጋና” ያጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Eesawe koche gidida Edoome asay, “Nu katamati laaletikoka, nu enta zaaridi keexana” yaagikoka, Ubbaafe Wolqaama Goday, “Enti zaaridi keexana, shin taani laallana. Asay enta, ‘Ha biittay iita biitta; ha asayka Goday merinaw hanqetida ase’ yaagana” yaagees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ኤዶምያስ፣ “ብንደመሰስም እንኳ የፈረሰውን መልሰን እንሠራዋለን” ይል ይሆናል። እግዚአብሔር ጸባኦት ግን እንዲህ ይላል፤ “እነርሱ ይሠሩ ይሆናል፤ እኔ ግን አፈርስባቸዋለሁ፤ ክፉ ምድር፣ እግዚአብሔርም ለዘላለም የተቈጣው ሕዝብ ተብለው ይጠራሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ኤዶማውያን የተባሉ የዔሳው ተወላጆች “ከተሞቻችን ፈራርሰዋል፤ ነገር ግን መልሰን እንሠራቸዋለን” ቢሉ የሠራዊት አምላክ ደግሞ እንዲህ ይላል፦ “እነርሱ ይሠራሉ፤ እኔ ግን አፈርሳለሁ፤ ሕዝቡም ሁሉ አገሪቱን ‘የክፋት ምድር’ ኗሪዎቹንም ‘እግዚአብሔር ለዘለዓለም የተቈጣው ሕዝብ’ ብለው ይጠሯቸዋል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኤዶማውያን “ንሕና ፈሪስና ኢና፤ ግና ነቲ ዝፈረሰ መሊስና ኽንሓንፆ ኢና” እንተ በሉ እኳ፥ ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “ንሳቶም ይሰርሑ፥ ኣነ ግና ኸፍርሶ እየ። ‘ብሰባትውን፥ ወሰን በደልን እግዚኣብሄር ንዘለኣለም ዝተቘጥዖም ህዝብን’ ተብሂሎም ክፅውዑ እዮም።”
Amharic Tigrinya 2011
ኤዶም ድማ፡ ፍረስና፡ ግናአ ነቲ ዝፈረሰ ተመሊስና ኽንሰርሖ ኢና፡ እንተ በለ፡ እግዚኣብህር ጐይታ ሰራዊት ይብል፡ ንሳቶምሲ ኺሰርሑ እዮም፡ ኣነ ግና ከፍርስ እየ። ዶብ ረሲእነትን እግዚኣብሄር ንሓዋሩ እተቖጥዕ ህዝብን፡ ኢሎም ኪሰምይዎም እዮም።