Malachi 1:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣዒንትኹም ድማ ኪርእያኦ እየን፡ እግዚኣብሄር ካብ ዶብ እስራኤል ዓብዪ ኪኸውን እዩ፡ ክትብል ኢኻ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ዓይኖቻችሁም ያያሉ፥ እናንተም፦ እግዚአብሔር ከእስራኤል ዳርቻ ወዲያ ታላቅ ይሁን ትላላችሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ዓይኖቻችሁም ያያሉ፥ እናንተም። እግዚአብሔር ከእስራኤል ዳርቻ ወዲያ ታላቅ ይሁን ትላላችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ዐይኖቻችሁም ያያሉ፥ እናንተም፦ “ከእስራኤል ዳርቻ ወዲያ ጌታ ታላቅ ይሁን!” ትላላችሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋ ህንተ ህንተ አይፍያን በኢደ፥ “መና ጎዳይ እስራኤልያ ቢታ ዛዋፐ ካረናካ ዎልቃማ” ያጋና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaa hintte hintte ayifiyaan be'iide, «Med'ina Goday Israa'eeliyaa biittaa zawaappe karennakka wolk'k'aama» yaagana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessaka intte intte ayfera beyana; intteka, ‹Isra7eele nayta dere dhassafe harasonkka GODAY gita gaana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳካ ኢንቴ ኢንቴ ኣይፌራ ቤያና፤ ኢንቴካ፥ ‹ኢስራኤሌ ናይታ ዴሬ ሳፌ ሃራሶንካ ጎዳይ ጊታ ጋና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳ ህንተ፥ ህንተ አይፈን በእድ፥ “ሄኮ፥ ጎዳይ እስራኤለ ቢታፈ ካረንካ ዎልቃማ” ያጋና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessa hinte, hinte ayfen be7idi, “Heko, Goday Isra7eele biittafe karenka wolqaama” yaagana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ይህንም በገዛ ዐይናችሁ ታያላችሁ፤ እናንተም፣ ‘ከእስራኤል ዳርቻ ወዲያ እንኳ እግዚአብሔር ታላቅ ነው!’ ትላላችሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እናንተም ይህን ሁሉ በዐይናችሁ አይታችሁ “እግዚአብሔር ከእስራኤል ምድር ውጪ እንኳ ኀያል ነው!” ትላላችሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ነዙይ ብዓይንኹም ክትርእይዎ ኢኹም። “ንስኻትኩም ከዓ፥ ካብ ወሰን እስራኤል ንንየው እኳ እግዚኣብሄር ዓቢዪ ይኹን” ኽትብሉ ኢኹም።
Amharic Tigrinya 2011
ኣዒንትኹም ድማ ኪርእያ እየን እሞ፡ እግዚኣብሄር ክንየው ዶብ እስራኤል ይዕበ፡ ክትብሉ ኢኹም።