Malachi 1:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንዓይነ ስዉራን ከም መስዋእቲ እንተ ኣቕሪብካዮም፡ ክፉእዶ ኣይኰነን፧ ንሓንካሳትን ንሕሙማትን እንተ ሰዊእካ ድማ ሕማቕ ኣይኰነን፧ ሕጂ ንኣመሓዳሪኻ ኣቕርቦ፤ ብኣኻ ድዩ ደስ ክብለካ ወይስ ሰብካ ክወስዶ? ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ዕውር መሥዋዕትንም ስታቀርቡ ይህ ክፉ አይደለምን? አንካሳውንና የታመመውን ስታቀርቡ ይህ ክፉ አይደለምን? ያንን ለአለቃህ አቅርብ፣ በውኑ በአንተ ደስ ይለዋልን? ወይስ ፊትህን ይቀበላልን? ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ዕውር መሥዋዕትንም ስታቀርቡ ይህ ክፉ አይደለምን? አንካሳውንና የታመመውን ስታቀርቡ ይህ ክፉ አይደለምን? ያንን ለአለቃህ አቅርብ፤ በውኑ በአንተ ደስ ይለዋልን? ወይስ ፊትህን ይቀበላልን? ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“የታወረውን ለመሥዋዕት ስታቀርቡ፥ ይህ ክፉ አይደለምን? አንካሳውንና የታመመውን ስታቀርቡ ይህ ክፉ አይደለምን? ይህንን ለገዢህ አቅርብ፤ በውኑ በአንተ ደስ ይለዋልን? ወይስ ፊትህንስ ይቀበላልን?” ይላል የሠራዊት ጌታ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ህንተ ያርሹዋ ያርሽያ ዎደ፥ ቆቃ ዎይ ሀርጋንቻ ዎይ ዎባ ግዴዳ መህያ ያርሾፐ፥ ሄዌ ኢታባ ግደኔ? ህንተ ሄዋ ማላ መህያ ህንተ ካፖ እሞታ ኦደ እምንቶ፥ እ ሄዋ ናሸቻን አካናዋ ህንተንቶ ማላቲ?” ያጌ መና ጎዳይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hintte yarshshuwaa yarshshiyaa wode, k'ook'aa woy hargganchchaa woy wobba gideedda mehiyaa yarshshooppe, hewe iitabaa gidennee? Hintte hewaa mala mehiyaa hintte kaappo imotaa ootsiide immintto, I hewaa nashechchaan akkanawaa hinttenttoo malatii?» yaagee Med'inaa Goday.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Intte qooqe mehe yarshos ehizayssi hessi qoho gidennee? Wobbe woykko sakettiza mehe intte yarshos shiishshizayssi hessi qoho gidennee? Heytantta mala inttena ayssiza daannatas intte immizaakko istti inttefe ufayssan ekkanee?» gees Ubbaafe Wolqqama GODAY.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢንቴ ቆቄ ሜሄ ያርሾስ ኤሂዛይሲ ሄሲ ቆሆ ጊዴኔ? ዎቤ ዎይኮ ሳኬቲዛ ሜሄ ኢንቴ ያርሾስ ሺሺዛይሲ ሄሲ ቆሆ ጊዴኔ? ሄይታንታ ማላ ኢንቴና ኣይሲዛ ዳናታስ ኢንቴ ኢሚዛኮ ኢስቲ ኢንቴፌ ኡፋይሳን ኤካኔ?» ጌስ ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ህንተ ቆቀ መሄ ያርሽያ ዎደ ሄስ ቆሆ ግደነዬ? ህንተ ሀርጋንቾ ዎይኮ ዎበ መሄ ያርሽያ ዎደ ሄስ ቆሆ ግደነዬ? ህንተ ሄሳ መላ መሄ ህንተ ሀላቃስ እምያኮ፥ እ ሄሳ ኤካናባነ እያን ኡፋይታናባ ህንተዉ ዳኒ? ያጌስ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hinte qooqe mehe yarshiya wode hessi qoho gidenneyee? Hinte hargancho woyko wobe mehe yarshiya wode hessi qoho gidenneyee? Hinte hessa mela mehe hinte halaqaas immiyako, I hessa ekanabaanne iyan ufaytanaaba hintew daanii? yaagees Ubbaafe Wolqaama Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የታወረውን እንስሳ ለመሥዋዕት ስታቀርቡ፣ ያ በደል አይደለምን? ዐንካሳውን ወይም በሽተኛውን እንስሳ መሥዋዕት አድርጋችሁ ስታቀርቡ፣ ያስ በደል አይደለምን? ያንኑ ለገዣችሁ ብታቀርቡ፣ በእናንተ ደስ ይለዋልን? ወይስ ይቀበለዋልን?” ይላል እግዚአብሔር ጸባኦት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ለመሆኑ የታወረውን፥ የታመመውንና አንካሳ የሆነውን እንስሳ ለመሥዋዕት ስታቀርቡ በደል የፈጸማችሁ አይመስላችሁምን? ይህን የመሰለ እንስሳ ለአለቃችሁ ገጸ በረከት አድርጋችሁ ብታቀርቡለት፥ ደስ ብሎት የሚቀበላችሁና የሚያመሰግናችሁ ይመስላችኋልን?” ይላል የሠራዊት አምላክ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ማእዲ እግዚኣብሄር ዝተንዓቐ እዩ ብምባልኩም እዩ። ዕዉር፥ ሓንካስ ወይ ሕሙም እንስሳ ንመስዋእቲ ምቕራብ ክፉእዶ ኣይኮነን? ዝሓንከሰን ዝሓመመን እንትተቕርቡ፥ እዙይ ክፉእዶ ኣይኮነን? እስኪ እዙይ ንመራሒኻ ኣቕርበሉ፤ ይሕጐሰልካዶ? ወይ ከዓ ኣብ ቅድሚኡዶ ሞገስ ክትረክብ ኢኻ?” ይብል ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር።
Amharic Tigrinya 2011
ንመስዋእቲ ኸአ ዕውር እንተ ኣቕረብኩም፡ ክፉእዶ ኣይኮነን፡ ሓንካስ ወይስ ሕሙም እንተ ኣቕረብኩምሲ ክፉእዶኣ ይኮነን፡ እስኪ እዚ ምስለኒኻ ኣቕርበሉ፡ ይሕጎሰልካዶ እዩ፡ ወይስ ኣብኡዶ ሞጎስ ትረክብ ኢኻ፡ ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት።