Malachi 2:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ይሁዳ ጥልመት ገበረ፣ ኣብ እስራኤልን ኣብ የሩሳሌምን ፍንፉን ነገር ይፍጸም። ይሁዳ ነቲ ዘፍቀሮ እግዚኣብሄር ቅድስና ኣርከሶ እሞ ጓል ጓና ኣምላኽ ተመርዓወ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔር የወደደውን መቅደስ ይሁዳ አርክሶአልና፥ የእንግዳውንም አምላክ ልጅ ሚስት አድርጎ አግብቶአልና ይሁዳ አታልሎአል፥ በእስራኤልና በኢየሩሳሌም ውስጥ ርኵሰት ተሠርቶአል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔር የወደደውን መቅደስ ይሁዳ አርክሶአልና፥ የእንግዳውንም አምላክ ልጅ ሚስት አድርጎ አግብቶአልና ይሁዳ አታልሎአል፥ በእስራኤልና በኢየሩሳሌም ውስጥ ርኵሰት ተሠርቶአል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ይሁዳ አታልሎአል፥ በእስራኤልና በኢየሩሳሌም ውስጥ ርኩሰት ሠርቷል፤ ይሁዳ ጌታ የወደደውን መቅደስ አርክሶአል፥ የባዕድንም አምላክ ልጅ አግብቶአል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ይሁዳ አሳይ አማነትቤና፤ ቃይ እስራኤልያንነ የሩሳላመን አሳይ ቱናተ ኦዳ፤ አያዉ ጎፐ፥ ይሁዳ አሳይ ጾሳይ ዶስያ ጌሻ ጎልያ ቱንሴዳ፤ ቃይ አላጋ ጾሳዉ ጎይንያ ማጫ ናናቱዋካ አኬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yihudaa Asay ammanettibeenna; k'ay Israa'eeliyaaninne Yerusaalamen Asay tunatetsaa ootseedda; ayaw gooppe, Yihudaa Asay S'oossay dosiyaa Geeshsha Golliyaa tunisseedda; k'ay allaga s'oossaw goyinniyaa mac'c'a naanatuwaakka akkeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Yuhuday ammanettibeenna; Isra7eeleninne Yerusalaamen harassiza miishshi hanides; Yuhuday allaganne allaga xoossas goynniza macca nayta machcho ekkidi Godaa Xoossi dosiza iza keeththa tunisides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዩሁዳይ ኣማኔቲቤና፤ ኢስራኤሌኒኔ ዬሩሳላሜን ሃራሲዛ ሚሺ ሃኒዴስ፤ ዩሁዳይ ኣላጋኔ ኣላጋ ጾሳስ ጎይኒዛ ማጫ ናይታ ማቾ ኤኪዲ ጎዳ ጾሲ ዶሲዛ ኢዛ ኬ ቱኒሲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ይሁድ ጭምስ፤ እስራኤለንነ የሩሳላመን ቱናባይ ኦሰትስ፤ ይሁድ አላጋ ፆሳ ማጫ ናይታ ኤክድ፥ ጎዳይ ዶስያ ፆሳ ኬ ቱንስስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Yihudi cimmis; Isra7eeleninne Yerusalaamen tunabay oosetis; Yihudi allaga xoossa macca nayta ekidi, Goday dosiya xoossa keetha tunisis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ይሁዳ አልታመነም፤ በእስራኤልና በኢየሩሳሌምም አስጸያፊ ነገር ተፈጽሟል፤ ይሁዳ የባዕድ አምላክ ሴት ልጅ በማግባት እግዚአብሔር የሚወድደውን መቅደስ አርክሷል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የይሁዳ ሕዝብ እምነተቢስ ሆኖአል፤ በእስራኤልና በኢየሩሳሌም አጸያፊ የርኲሰት ሥራ ፈጽመዋል፤ ይህም የሆነው ጣዖት አምላኪዎች የሆኑ የባዕድ ሴቶችን በማግባት ይሁዳ እግዚአብሔር የሚወደውን ቤተ መቅደስ ስላረከሰ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ይሁዳ ኣይተኣመነን፤ ይሁዳ ነቲ እግዚኣብሄር ዘፍቀሮ ቤተ መቕደስካ ኣርኪስዎ፤ ይሁዳ ጓል ባዕዲ ኣምላኽ ኣእትዩ እዩ፤ ኣብ እስራኤልን ኣብ ኢየሩሳሌምን ርኽሰት ተፈፂሙ እዩ፤ እዙይ ድማ ጌርኩም ኢኹም።
Amharic Tigrinya 2011
ይሁዳ ነቲ ዘፍቀሮ ናይ እግዚኣብሄር ቅዱስ ነገር ኣርኪስዎ፡ ጓል ጓና ኣምላኽ ከአ ተመርዕዩ እዩ እሞ፡ ይሁዳ ጠለመ፡ ኣብ እስራኤል ኣብ ዮርሳሌምን ድማ ጽያፍ ተገብረ።