Malachi 2:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ነቲ እዚ ዚገብር ሰብ፡ ንጐይታን ምሁርን፡ ካብ ድንኳናት ያእቆብን ነቲ ንእግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት መስዋእቲ ዜምጽእን ኪቘርጾ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ይህን ከሚያደርግ ሰው፥ እግዚአብሔር የሚጠራውንና የሚመልሰውን ለሠራዊትም ጌታ ለእግዚአብሔር ቍርባን የሚያቀርበውን ከያዕቆብ ድንኳን ያጠፋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ይህን ከሚያደርግ ሰው፥ እግዚአብሔር የሚጠራውንና የሚመልሰውን ለሠራዊትም ጌታ ለእግዚአብሔር ቍርባን የሚያቀርበውን ከያዕቆብ ድንኳን ያጠፋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ይህን ከሚያደርግ ሰው፥ የሚጠራውንና የሚመልሰውን ለሠራዊትም ጌታ ቁርባን የሚያቀርበውን ከያዕቆብ ድንኳን ያጠፋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሀዋ ኦያዌ ኦና ግዶፐካ፥ መና ጎዳይ አ ያቆባ ማባራፐ ይሶ፤ ሄ አሳይ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳዉ ያርሹዋ አህያዋ ግዶፐካ፥ መና ጎዳይ አ ሾዶ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hawaa ootsiyaawe oona gidooppekka, Med'ina Goday Aa Yaak'ooba maabaraappe d'ayisso; he Asay Ubbaappe Wolk'k'aama Med'ina Godaw yarshshuwaa ahiyaawaa gidooppekka, Med'ina Goday Aa shoddo.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessa mala ooththiza ay asikka salo GODAAS yarsho ehizaa gidikkoka GODAY Yaaqoobe dunkaanaappe iza digo.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳ ማላ ኦዛ ኣይ ኣሲካ ሳሎ ጎዳስ ያርሾ ኤሂዛ ጊዲኮካ ጎዳይ ያቆቤ ዱንካናፔ ኢዛ ዲጎ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳ ታማርሰይነ ካልያ ኦንካ፥ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳስ ያርሾ ኤህያኮካ፥ ጎዳይ እያ ያይቆባ ዱንካንያፐ ይሶ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessa tamaarseynne kaalliya oonika, Ubbaafe Wolqaama Godaas yarsho ehiyakoka, Goday iya Yayqooba dunkaaniyape dhayso.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ይህን የሚያደርግ ማንኛውም ሰው ቢሆን፣ ለእግዚአብሔር ጸባኦት ቍርባን ቢያመጣም እንኳ፣ እግዚአብሔር ከያዕቆብ ድንኳን ያስወግደው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ይህን የሚያደርገውን ሰው ለሠራዊት አምላክ መሥዋዕት ቢያቀርብም እንኳ እግዚአብሔር ከእስራኤል ሕዝብ መካከል ያጥፋው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ነዙይ ዝገብር ዝኾነ ይኹን ሰብ፥ ንጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ቍርባን እንተምፀአ እኳ፥ እግዚኣብሄር ካብ ድንኳን ያእቆብ ከወግዶ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ነቲ ኸምዚ ዚገብር ሰብ፡ ነቲ ዚነቅሕን ምላሽ ዚህብን፡ ነቲ ንእግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት መስዋእቲ ዜቕርብን ካብ ድንኳናት ያእቆብ ኬጥፍኦም እዩ።