Malachi 2:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እዚ ኸኣ ነቲ መሰውኢ እግዚኣብሄር ብንብዓትን ብብኽያትን ብጭድርታን ብምሽፋን ከም ብሓድሽ ገበርካዮ፣ ደጊም ነቲ መስዋእቲ ከየኽብሮ፡ ወይ ካብ ኢድካ ብታሕጓስ ከይቅበሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ይህንም ደግሞ አድርጋችኋል፣ እግዚአብሔር ቍርባኑን ዳግመኛ እንዳይመለከት፥ ከእጃችሁም በደስታ እንዳይቀበለው መሠዊያውን በእንባና በልቅሶ በኅዘንም ትከድናላችሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ይህንም ደግሞ አድርጋችኋል፤ እግዚአብሔር ቍርባኑን ዳግመኛ እንዳይመለከት፥ ከእጃችሁም በደስታ እንዳይቀበለው መሠዊያውን በእንባና በልቅሶ በኀዘንም ትከድናላችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ይህንም ደግሞ አድርጋችኋል፤ እግዚአብሔር ቁርባኑን ዳግመኛ እንዳይመለከት፥ ከእጃችሁም በደስታ እንዳይቀበለው መሠዊያውን በእንባና በልቅሶ በኅዘንም ትከድናላችሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቃይ ህንተ ኦያ ሀራባይ አዬ ጎፐ፥ መና ጎዳይ ህንተ ያርሹዋኮ ጼለና ድራዉ፥ ዎይ አ አከና ድራዉ፥ ያርሽያ ሳኣ ዬኩዋን፥ አፎንነ ዝላሳን ኩንታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'ay hintte ootsiyaa harabay ayee gooppe, Med'ina Goday hintte yarshshuwaakko s'eellenna diraw, woy Aa akkena diraw, yarshshiyaa sa'aa yeekuwaan, afotsaaninne zilaassan kuntsiita.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Qasse intte ooththana hara miish GODAAS yarsho shiishshizasoza intte ayfunthan meeshana; hessafe guye intte yarshoko xeellontta gishshassinne ufayssan ekkontta gishshas intte yeekkananne waassana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቃሴ ኢንቴ ኦና ሃራ ሚሽ ጎዳስ ያርሾ ሺሺዛሶዛ ኢንቴ ኣይፉንን ሜሻና፤ ሄሳፌ ጉዬ ኢንቴ ያርሾኮ ጼሎንታ ጊሻሲኔ ኡፋይሳን ኤኮንታ ጊሻስ ኢንቴ ዬካናኔ ዋሳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ቃስ ህንተ ኦያ ሀራባይ አይበ ጊኮ፥ ጎዳይ ህንተ ያርሹዋኮ ፄሎና ግሾ ዎይኮ ኡፋይሳን ኤኮና ግሾ ያርሾ በሳ አፉን፥ ዬሆንነ አዛኖን ኩንታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Qassi hinte oothiya harabay aybe giiko, Goday hinte yarshuwako xeellonna gisho woyko ufaysan ekonna gisho yarsho bessa afuthan, yeehoninne azzanon kuntheeta.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሌላው የምታደርጉት ነገር ደግሞ፣ የእግዚአብሔርን መሠዊያ በእንባ ታጥለቀልቃላችሁ፤ ከእንግዲህ ወዲያ ቍርባናችሁን ስለማይመለከትና በደስታም ከእጃችሁ ስለማይቀበል ታለቅሳላችሁ፤ ትጮኻላችሁም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እንዲህም ታደርጋላችሁ፦ እግዚአብሔር መሥዋዕታችሁን ስለማይቀበለው የእግዚአብሔርን መሠዊያ በእንባ፥ በለቅሶና በሐዘን ትሸፍናላችሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እትገብርዎ ኻልእ ነገር ከዓ፦ “ንመስዋእቲ ስለ ዘይጥምቶ፥ ካብ ኢድኩምውን ባህ ኢልዎ ስለ ዘይቕበሎን” ንመሰውኢ እግዚኣብሄር፥ ብንብዓትን ብብኽያትን ብዋይ ዋይታን ሸፈንኩምዎ።
Amharic Tigrinya 2011
ካልእ ድማ እዚ ገበርኩም፡ ንመሰውኢ እግዚኣብሄር ብንብዓትን ብብኽያትን ብዋይዋይታን ከደንክምዎ እሞ፡ ደጊም ንሱ ነቲ መስዋእቲ ኣይጥምቆን፡ ካብ ኢድኩምውን ባህ ኢልዎ ኣይቅበሎን።