Malachi 2:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንስኻትኩም ግና፡ ስለምንታይ፧ እግዚኣብሄር ኣብ መንጎኻን ኣብ መንጎ እታ ብዘይተኣማንነት ዝገበርካላ ሰበይቲ ንእስነትካን ምስክር ስለ ዝነበረ፤ ንሳ ግና ብጻይካን ሰበይቲ ኪዳንካን እያ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እናንተም፦ ስለ ምንድር ነው? ብላችኋል። ሚስትህ ባልንጀራህና የቃል ኪዳንህ ሚስት ሆና ሳለች እርስዋን አታልለሃታልና እግዚአብሔር በአንተና በልጅነት ሚስትህ መካከል ምስክር ስለ ሆነ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እናንተም። ስለ ምንድር ነው? ብላችኋል። ሚስትህ ባልንጀራህና የቃል ኪዳንህ ሚስት ሆና ሳለች እርስዋን አታልለሃታልና እግዚአብሔር በአንተና በልጅነት ሚስትህ መካከል ምስክር ስለ ሆነ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እናንተም፦ ለምን ይህ ሆነ? ትላላችሁ። ምክንያቱም ሚስትህን አታልለሃታልና ጌታ በአንተና በልጅነት ሚስትህ መካከል ምስክር ስለ ሆነ ነው፤ እርሷም ጓደኛህና የቃል ኪዳን ሚስትህ ነበረች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ህንተ፥ “እ አያዉ ኑ ያርሹዋ አከኔ?” ያጊደ ኦቾፐ፥ ጋሱ ሀዋ: ህንተ ህንተ ያላጋተን አክና እታ ግዴዳ ማቻትና ማቻትና ሄ ዎደ ጫቀቴዳ ጫቁዋ ኮሌድታ፤ ሄዎ መና ጎዳይ ማርካ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hintte, «I ayaw nu yarshshuwaa akkenee?» yaagiide oochchooppe, gaasuu hawaa: hintte hintte yalagatetsan akkina itta gideedda machchattinna machchattinna he wode c'aak'k'eteedda c'aak'uwaa koleeddita; Hewoo Med'ina Goday markka.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Intteka «Izi aazas nu yarshoza ekkontta ixxidee?» giidi oychchana; hessika haniday intte caaqon ekettida naateteththa machchetara caaqettida qaalaa intte ammanettontta laallida gishshassa; Godaa Xoossi intte giddon markka.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢንቴካ፥ «ኢዚ ኣዛስ ኑ ያርሾዛ ኤኮንታ ኢጺዴ?» ጊዲ ኦይቻና፤ ሄሲካ ሃኒዳይ ኢንቴ ጫቆን ኤኬቲዳ ናቴቴ ማቼታራ ጫቄቲዳ ቃላ ኢንቴ ኣማኔቶንታ ላሊዳ ጊሻሳ፤ ጎዳ ጾሲ ኢንቴ ጊዶን ማርካ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ህንተ፥ “እ ኑ ያርሹዋ አይስ ኤከኔ?” ያግድ ኦይቼታ። ሄስ ሀንዳይ፥ ህንተ፥ ህንተ ናአተ ማቸራ ጫቅዳ ጫቁዋ መንዳ ግሾነ ጭምዳ ግሾሳ፤ እያ ነ ምየነ ነ ጫቆ ማቾ ግድያ ግሾ ጎዳይ ማርካ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hinte, “I nu yarshuwa ayis ekennee?” yaagidi oycheeta. Hessi haniday, hinte, hinte na7atetha machera caaqida caaquwa menthida gishonne cimmida gishosa; iya ne miyenne ne caaqo macho gidiya gisho Goday marka.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እናንተም፣ “ለምን ይህ ሆነ?” ብላችሁ ትጠይቃላችሁ። ይህ የሆነው የትዳር ጓደኛህን፣ አጋርህንና የቃል ኪዳን ሚስትህን አታልለሃታልና፣ እግዚአብሔር በአንተና በወጣትነት ሚስትህ መካከል ላለው ቃል ኪዳን ምስክር ስለሆነ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“ስለምን መሥዋዕታችንን አይቀበልም?” ብላችሁ ትጠይቃላችሁ፤ እግዚአብሔር መሥዋዕታችሁን የማይቀበለው የቃል ኪዳን ጓደኞቻችሁ ለሆኑት ለወጣትነት ሚስቶቻችሁ ታማኝነታችሁን ስላፈረሳችሁ ነው፤ በእናንተም መካከል እግዚአብሔር ምስክር ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንስኻትኩም፥ ስለ ምንታይ እዩ ኸዓ ትብሉ ኣለኹም? እዙይ ዝኾነ፥ ናይ ሓዳር ብፀይትኻን፥ ናይ ቃል ኪዳን ሰበይትኻን ኣታሊልካ ኢኻ እሞ፥ እግዚኣብሄር ኣብ መንጎኻን፥ ኣብ መንጎ ሰበይቲ ንእስነትካን፥ ንዘሎ ቓል ኪዳን ምስክር ስለዝኾነ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ስለምንታይ እዩ፡ ከኣ ትብሉ ኣሎኹም። እግዚኣብሄር ኣብ መንጎኻን ኣብ መንጎ እታ ብጸይትኻን ብዓልቲ ቓል ኪድናካን ክነሳ ዝጠለምካያ ሰበይቲ ንእስነትካን ምስክር ስለ ዝኾነ እዩ።