Malachi 2:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል፡ ግዝረት ከም ዚጸልእ ይዛረብ። ብኽዳኑ ንዓመጽ ይሽፍኖ፡ ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት። ሽዑ ብዘይተኣማንነት ከይትፍጽም፡ ንመንፈስካ ተጠንቀቕ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
መፋታትን እጠላለሁ፥ ይላል የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር፥ ልብሱንም በግፍ ሥራ የሚከድነውን ሰው እጠላለሁ፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር፣ ስለዚህ እንዳታታልሉ መንፈሳችሁን ጠብቁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
መፋታትን እጠላለሁ፥ ይላል የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር፥ ልብሱንም በግፍ ሥራ የሚከድነውን ሰው እጠላለሁ፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር፤ ስለዚህ እንዳታታልሉ መንፈሳችሁን ጠብቁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
መፋታትን እጠላለሁና፥ ይላል ጌታ የእስራኤል አምላክ፥ ልብሱንም በሁከት የሚሸፍንን ሰው እጠላለሁ፥ ይላል የሠራዊት ጌታ፤ ስለዚህ እንዳታታልሉ በመንፈሳችሁ ራሳችሁን ጠብቁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አያዉ ጎፐ፥ “ታን መና ጎዳይ፥ እስራኤልያ ጾሳይ፥ አስናይነ ማቻታ ብለትያዋ እጻይ፤ ሄዌ ኢታባ” ያጌ። ሄዋ ድራዉ፥ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ፥ “ህንተ ማቻትና ማቻትና ጫቀቴዳ ጫቆ አማነተናዋንታ ግደናዳን ናገትተ” ያጌ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ayaw gooppe, «Taani Med'ina Goday, Israa'eeliyaa S'oossay, asinaynne machchata bilettiyaawaa is's'ay; hewe iitabaa» yaagee. Hewaa diraw, Ubbaappe Wolk'k'aama Med'ina Goday, «Hintte machchattinna machchattinna c'aak'k'eteedda c'aak'k'oo ammanettennawantta gidennaadan naagettite» yaagee Ubbaappe Wolk'k'aama Med'ina Goday.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Ays giikko tani GODAA Isra7eele Xoossay azinay ba machcho anjji yeddizayssa ixxays; inttefe issaadeyka hessa mala gene ooso ooththiko ta hessa ixxays; hessa gishshas intte intte machchetara caaqettida qaala laammontta mala naagettite» gees GODAA Isra7eele Xoossay.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ኣይስ ጊኮ ታኒ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳይ ኣዚናይ ባ ማቾ ኣንጂ ዬዲዛይሳ ኢጻይስ፤ ኢንቴፌ ኢሳዴይካ ሄሳ ማላ ጌኔ ኦሶ ኦኮ ታ ሄሳ ኢጻይስ፤ ሄሳ ጊሻስ ኢንቴ ኢንቴ ማቼታራ ጫቄቲዳ ቃላ ላሞንታ ማላ ናጌቲቴ» ጌስ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳይ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ታኒ ጎዳይ፥ እስራኤለ ፆሳይ፥ አዝን ባ ማችዉ የዳናይሳ እይስ፤ ባ ማኡዋ ኢታ ኦሶን ካምያ ኦናካ ታ እፃይስ። ሄሳ ግሾ፥ ህንተ አያና ናግተ፤ ህንተ ናአተ ማቸታ ጭሞፍተ” ያጌስ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Taani Goday, Isra7eele Xoossay, azini ba machiw yeddanaysa ixayis; ba ma7uwa iita ooson kammiya oonaka ta ixayis. Hessa gisho, hinte ayyaana naagite; hinte na7atetha macheta cimmofite” yaagees Ubbaafe Wolqaama Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ፍችን እጠላለሁ” ይላል የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ፤ “ልብሱን በግፍ ድርጊት የሚሸፍነውንም ሰው እጠላለሁ” ይላል እግዚአብሔር ጸባኦት። ስለዚህ በመንፈሳችሁ ራሳችሁን ጠብቁ፤ ታማኝነታችሁም አይጓደል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“እኔ የባልና የሚስትን መፋታት እጠላለሁ፤ ልብስን በፍትሕ አልባነት መሸፈንንም እጠላለሁ ሰውነቱን በልብስ እንደሚሸፍን በግፍ ሥራ የሚሸፍንን ሰው እጠላለሁ፤ ስለዚህ እምነተቢስ ከመሆን ተጠንቀቁ።” ይላል የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ምፍታሕ እፀልእ እየ፤ ይብል ኣምላኽ እስራኤል እግዚኣብሄር። ንኽዳኑ፥ ብግፍዒ ተግባር ንዝሽፍን ሰብ እፀልእ፤ ይብል ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር። ስለዙይ ከይተታልሉ መንፈስኩም ሓልዉ።
Amharic Tigrinya 2011
ምፍታሕን ንኽዳኑ ብዓመጽ ዚኸድኖን እጸልእ አሎኹ፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል። ስለዚ ኸይትጠልሙ መንፈስኩም ሐልው፡ ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት።