Malachi 2:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንእግዚኣብሄር ብቓላትካ ኣድኪምካዮ። ንስኻ ግን፥ ብእንታይ ኣድኪምናዮ? እንተ በልካ፡ ክፉእ ዝገብር ዘበለ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ሰናይ እዩ፡ ንሱ ድማ ይሕጎሰሎም፤ ወይ፥ ኣምላኽ ፍርዲ ኣበይ ኣሎ?
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርን በቃላችሁ አታክታችኋል። እናንተም፦ ያታከትነው በምንድር ነው? ብላችኋል። ክፉን የሚያደርግ ሁሉ በእግዚአብሔር ዘንድ መልካም ነው፥ እርሱም በእነርሱ ደስ ይለዋል፣ ወይስ፦ የፍርድ አምላክ ወዴት አለ? በማለታችሁ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርን በቃላችሁ አታክታችኋል። እናንተም። ያታከትነው በምንድር ነው? ብላችኋል። ክፉን የሚያደርግ ሁሉ በእግዚአብሔር ዘንድ መልካም ነው፥ እርሱም በእነርሱ ደስ ይለዋል፤ ወይስ። የፍርድ አምላክ ወዴት አለ? በማለታችሁ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በቃላችሁ ጌታን አሰልችታችሁታል። እናንተም፦ እርሱን ያሰለቸነው በምንድን ነው? ትላላችሁ። “ክፉን የሚያደርግ ሁሉ በጌታ ፊት መልካም ነው፥ እርሱም በእነርሱ ደስ ይለዋል” ወይም “የፍትሕ አምላክ የት አለ?” በማለታችሁ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ህንተ ህንተ ሃሳያን መና ጎዳ ዳቡርሴድታ። ሽን ህንተ፥ “ኑን አ ዎቲደ ዳቡርሴዶ?” ያጊታ። ህንተ አ ዳቡርሴዳዌ፥ “ኢታ ኦያዋንቱ ኡባይ መና ጎዳ ስንን ሎአ፤ ቃይ እካ ኡንቱንቱን ናሸቴ” ያግያዋን ዎይ፥ “ቱሙዋ ፕርድያ ጾሳይ ሀቃን ደኢ?” ያግያዋና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hintte hintte haasayan Med'ina Godaa daabursseeddita. Shin hintte, «Nuuni Aa wootiide daabursseeddoo?» yaagiita. Hintte Aa daabursseeddawe, «Iitaa ootsiyaawanttu ubbay Med'ina Godaa sintsan lo"a; k'ay ikka unttunttun nashettee» yaagiyaawaan woy, «Tumuwaa pirddiyaa S'oossay hak'an de'ii?» yaagiyaawaana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Intte coo hada haasayan GODAA saleththideta; «Nu iza aazan saleththidonii?» geeta; intte iza saleththiday, «Iita ooththizayti ubbay Xoossa sinththan lo7o; izikka isttan ufayettees» guussan woykko «Tuma pirdiza Xoossi awan dizee?» guussanna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢንቴ ጮ ሃዳ ሃሳያን ጎዳ ሳሌዴታ፤ «ኑ ኢዛ ኣዛን ሳሌዶኒ?» ጌታ፤ ኢንቴ ኢዛ ሳሌዳይ፥ «ኢታ ኦዛይቲ ኡባይ ጾሳ ሲንን ሎኦ፤ ኢዚካ ኢስታን ኡፋዬቴስ» ጉሳን ዎይኮ «ቱማ ፒርዲዛ ጾሲ ኣዋን ዲዜ?» ጉሳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ህንተ፥ ህንተ ኦዳን ጎዳ ሳለደታ። ህንተ ዛሪድ፥ “ኑኒ እያ ዋትድ ሳለዶ?” ያጌታ። ህንተ እያ ሳለዳይ፥ “ኢታ ኦያ ኡባይ ጎዳ ስንን ሎኦ፤ እካ ኤንታን ኡፋይቴስ” ያጉሳና፤ ዎይኮ፥ “ፅሎ ፕርድያ ፆሳይ አዉን ደኢ?” ያጉሳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hinte, hinte odan Godaa salethideta. Hinte zaaridi, “Nuuni iya waatidi salethido?” yaageeta. Hinte iya salethiday, “Iita oothiya ubbay Godaa sinthan lo77o; ika entan ufaytees” yaagusaana; woyko, “Xillo pirdiya Xoossay awun de7ii?” yaagusaana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔርን በቃላችሁ አታክታችሁታል። እናንተም፣ “ያታከትነው እንዴት ነው?” ትላላችሁ? “ክፉ የሚያደርግ ሁሉ በእግዚአብሔር ፊት መልካም ነው፤ እርሱም በክፉዎች ደስ ይለዋል” ወይም “የፍትሕ አምላክ ወዴት ነው?” በማለታችሁ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በቃላችሁ እግዚአብሔርን አሰልችታችሁታል፤ “እርሱን ያሰለቸነው በምንድን ነው?” ትላላችሁ፤ እርሱን ያሰለቻችሁት፦ “ክፉ አድራጊ ሁሉ በእግዚአብሔር ዘንድ መልካም ነው፤ እግዚአብሔርንም ያስደስተዋል” በማለት ወይም “የፍትሕ አምላክ የት አለ?” ብላችሁ በመጠየቅ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንእግዚኣብሄር ብቓላትኩም ኣትኪርኩምዎ ኢኹም፤ ንስኻትኩምውን “ከመይ ኢና ዘትከርናዮ?” ትብሉ ኣለኹም። “ኵሉ ኽፉእ ዝገብር ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ሰናይ እዩ፤ ንሱ ብኣኣቶም ደስ ይብሎ እዩ” ወይ “ናይ ፍርዲ ኣምላኽ ኣበይ ኣሎ?” ብምባልኩም እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ንእግዚኣብሄር ብቓላትኩም ኣድክምኩምዎ። ብምንታይ እሞ ኢና ዘድከምናዮ፡ ድማ ትብሉ። ንስኻትኩም፡ ክፉእ ዚገብር ዘበለ ኣብ ቅድሚ ዓይኒ እግዚኣብሄር ሰናይ እዩ፡ ንሱ ብእኦም ባህ ይብሎ፡ ወይስ ኣምላኽ ፍርዲ ኣበይ አሎ፡ ብምባልኩም እዩ።