Malachi 2:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኪዳነይ ምስኡ ናይ ህይወትን ሰላምን ነበረ። ኣነ ድማ በቲ ንሱ ዝፈርሓኒን ብስመይ ዝፈርሖን ፍርሒ እየ ሂበዮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ቃል ኪዳኔ ከእርሱ ጋር የሕይወትና የሰላም ቃል ኪዳን ነበረ፣ ይፈራ ዘንድም እነርሱን ሰጠሁት፣ እርሱም ፈራኝ፥ ከስሜም የተነሣ ደነገጠ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ቃል ኪዳኔ ከእርሱ ጋር የሕይወትና የሰላም ቃል ኪዳን ነበረ፤ ይፈራ ዘንድም እነርሱን ሰጠሁት፤ እርሱም ፈራኝ፥ ከስሜም የተነሣ ደነገጠ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ቃል ኪዳኔ ከእርሱ ጋር የሕይወትና የሰላም ነበረ፤ እንዲያከብረኝ እነርሱን ሰጠሁት፤ እርሱም አከበረኝ፥ ከስሜም በማክበር ፈራኝ ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ታን ሌዊያና ጫቀቴዳ ጫቁ ደኡዋነ ሳሮተ ጫቁዋ፤ እ ታዉ ያያናዳን፥ ታን ኡንቱንታ አዉ እማድ፤ እካ ታዉ ያዬዳነ ታ ሱንካ ቦንቼዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Taani Leewiyaanna c'aak'k'eteedda c'aak'k'uu de'uwaanne sarotetsaa c'aak'uwaa; I taw yayanaadan, taani unttuntta aw immaaddi; ikka taw yayyeeddanne ta suntsaakka bonchcheedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Ta izara caaqqida caaqoy de7onne saroteththa caaqo; heytakka ta izas immadis; hessika bonchcho ehides; izikka taas yayyides; ta sunththaaka bonchchides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ታ ኢዛራ ጫቂዳ ጫቆይ ዴኦኔ ሳሮቴ ጫቆ፤ ሄይታካ ታ ኢዛስ ኢማዲስ፤ ሄሲካ ቦንቾ ኤሂዴስ፤ ኢዚካ ታስ ያዪዴስ፤ ታ ሱንካ ቦንቺዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ታ እያራ ጫቅዳ ጫቆይ ደኦነ ሳሮተ ጫቆ፤ እ ታዉ ያያና መላ ደኦነ ሳሮተ እያዉ እማስ፤ እካ ታዉ ያይስ፥ ታ ሱን ቦንችዳ መላ ደእስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Ta iyara caaqida caaqoy de7onne sarotetha caaqo; I taw yayyana mela de7onne sarotetha iyaw immas; ika taw yayyis, ta sunthaa bonchida mela de7is.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ከእርሱ ጋር የገባሁት ኪዳን የሕይወትና የሰላም ኪዳን ነበር፤ እነርሱንም ሰጠሁት፤ ይህም ክብርን አመጣ፤ እርሱም አከበረኝ፤ ስሜን በመፍራትም ጸና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“የሰጠኋቸው ቃል ኪዳን የሕይወትና የሰላም ቃል ኪዳን ነው፤ እንዲሁም እኔን የማክበር ግዴታ አለባቸው፤ እነርሱም እኔን እየፈሩ ስሜን አክብረው ኖረዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ቃል ኪዳነይ ምስኡ፥ ኪዳን ህይወትን ሰላምን ነበረ። ምእንቲ ኽፈርሕ ንኣኣቶም ሃብክዎ፤ ንሱውን ፈርሐኒ፤ ካብ ስመይ ዝተልዓለውን ደንገፀ።
Amharic Tigrinya 2011
ቃል ኪዳነይ ምስኡ ህይወትን ሰላምን ነበረ፡ እዚ ኽፈርህ ኢለ ሀብክዎ ንሱ ኸአ ፈርሃኒ፡ ኣብ ቅድሚ ስመይ ውን ኣንቀጥቀጠ።