Malachi 2:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሕጊ ሓቂ ኣብ ኣፉ ነበረ፣ ኣበሳውን ኣብ ከናፍሩ ኣይተረኽበን። ብሰላምን ብጽድቅን ምሳይ ተመላለሰ ካብ ኣበሳ ድማ ብዙሕ ኣርሓቐ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የእውነት ሕግ በአፉ ውስጥ ነበረች፥ በከንፈሩም ውስጥ በደል አልተገኘበትም፣ ከእኔም ጋር በሰላምና በቅንነት ሄደ፥ ብዙ ሰዎችንም ከኃጢአት መለሰ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የእውነት ሕግ በአፉ ውስጥ ነበረች፥ በከንፈሩም ውስጥ በደል አልተገኘበትም፤ ከእኔም ጋር በሰላምና በቅንነት ሄደ፥ ብዙ ሰዎችንም ከኃጢአት መለሰ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የእውነት ትምህርት በአፉ ውስጥ ነበረ፥ በከንፈሩም ውስጥ ስሕተት አልተገኘም፤ ከእኔ ጋር በሰላምና በቅንነት ሄደ፥ ብዙዎችንም ከኃጢአት መለሰ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቱሙዋ ህጊ አ ዶናን ደኤዳ፤ አ እንጻርሳንካ ዎርዱ ቤትቤና። እ ታናና ሳሮተንነ ሱረተን ሀመቴዳ፤ ቃይ ጮራቱዋካ ናጋራፐ ዛሬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Tumuwaa higgii Aa doonaan de'eedda; Aa ins's'arssankka wordduu beettibeenna. I taananna sarotetsaaninne suuretetsaan hametteedda; k'ay c'oratuwaakka nagaraappe zaareedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Iza doonan tumu timirtey dees; issi bala miishshika iza doonan beettibeenna; saroteththaninne suureteththan tanara hemettides; daro asaakka nagarappe zaarides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዛ ዶናን ቱሙ ቲሚርቴይ ዴስ፤ ኢሲ ባላ ሚሺካ ኢዛ ዶናን ቤቲቤና፤ ሳሮቴኒኔ ሱሬቴን ታናራ ሄሜቲዴስ፤ ዳሮ ኣሳካ ናጋራፔ ዛሪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ቱማ ትምርተይ እያ ዶናን ደእስ፤ እያ እንፃርሳንካ ዎርዶይ በንትቤና። እ ታራ ሳሮተንነ ሱረተን ሄመትስ፤ ቃስ ዳሮታ ናጋራፐ ዛርስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Tuma timirtey iya doonan de7is; iya inxarsanka wordoy bentibeenna. I taara sarotethaninne suuretethan hemetis; qassi darota nagarape zaaris.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እውነተኛ ትምህርት በአፉ ነበር፤ ምንም ዐይነት የሐሰት ነገር በአንደበቱ አልተገኘም፤ ከእኔ ጋር በሰላምና በቅንነት ተራመደ፤ ብዙዎችንም ከኀጢአት መለሰ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እነርሱ እውነትን ያስተምሩ ነበር፤ በአንደበታቸውም ስሕተት አልተገኘም፤ ከእኔ ጋር በሰላምና በቅንነት ተመላልሰዋል፤ በትምህርታቸው ብዙዎችን ከበደል መልሰዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሓቀኛ ሕጊ ኣብ ኣፉ ነበረ፤ ዝኾነ በደልውን ኣብ ከንፈሩ ኣይተረኽበን፤ ምሳይ ብሰላምን ብቕንዕናን ይኸይድ ነበረ፤ ንብዙሓትውን ካብ ሓጢኣት መለሰ።
Amharic Tigrinya 2011
ንሱ ልኡኽ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ስለ ዝኾነ፡ ከናፍር ካህን ፍልጠት ይሕልው፡ ንሕጊ ድማ ካብ ኣፉ ይደልዮ እዮም እሞ፡ ሕጊ ሓቂ ኣብ ኣፉ ነበረ፡ ኣብ ከናፍሩ ኸአ በደል ኣይተረኽበን፡ ንሱ ድማ ብሰላምን ቅንዕናን ምሳይ ተመላለሰ ንብዙሓትውን ካብ ኣበሳ መለሰ።