Malachi 2:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንስኻትኩም ግና ካብ መገዲ ወጺእኩም፤ ብሕጊ ንብዙሓት ዕንክሊል ገይርካዮም፤ ኪዳን ሌዊ ኣፍሪስካዮ፡ ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እናንተ ግን ከመንገዱ ፈቀቅ ብላችኋል፣ በሕግም ብዙ ሰዎችን አሰናክላችኋል፣ የሌዊንም ቃል ኪዳን አስነውራችኋል፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እናንተ ግን ከመንገዱ ፈቀቅ ብላችኋል፤ በሕግም ብዙ ሰዎችን አሰናክላችኋል፤ የሌዊንም ቃል ኪዳን አስነውራችኋል፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እናንተ ግን ከመንገዱ ተለይታችኋል፤ በሕግም ብዙዎችን አሰናክላችኋል፤ የሌዊንም ቃል ኪዳን አፍርሳችኋል፥ ይላል የሠራዊት ጌታ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ሽን ቄሳቶ፥ ህንተ ኦግያፐ ዎራ ስሜድታ፤ ህንተ ትምርትያንካ ጮራቱዋ ቤድታ፤ ታን ሌዊያና ጫቀቴዳ ጫቁዋካ ኮሌድታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ubbaappe Wolk'k'aama Med'ina Goday hawaadan yaagee; «Shin k'eesatoo, hintte ogiyaappe wora simmeeddita; hintte timirttiyankka c'oratuwaa d'ubbeeddita; taani Leewiyaanna c'aak'k'eteedda c'aak'uwaakka koleeddita.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gido attiin intte iza ogeppe kare kezideta; daro asaykka intte timirten dhuphettana mala ooththideta; Lewe caaqozaka laallideta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጊዶ ኣቲን ኢንቴ ኢዛ ኦጌፔ ካሬ ኬዚዴታ፤ ዳሮ ኣሳይካ ኢንቴ ቲሚርቴን ጴታና ማላ ኦዴታ፤ ሌዌ ጫቆዛካ ላሊዴታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ሽን ህንተ ታ ኦግያፐ ጋፃ ከይደታ፤ ህንተ ትምርትያን ዳሮታ ብደታ፤ ታኒ ሌወራ ጫቅዳ ጫቁዋ መንደታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Shin hinte ta ogiyape gaxa keydeta; hinte timirtiyan darota dhubideta; taani Leewera caaqida caaquwa menthideta.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እናንተ ግን ከመንገዱ ወጥታችኋል፤ በትምህርታችሁም ብዙዎች እንዲሰናከሉ አድርጋችኋል፤ የሌዊንም ኪዳን አፍርሳችኋል” ይላል እግዚአብሔር ጸባኦት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እናንተ ግን ከመንገድ ወጥታችሁ በትምህርታችሁ ብዙዎችን አሰናክላችኋል፤ ከሌዊ ጋር የገባሁትን ቃል ኪዳን አፍርሳችኋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንስኻትኩም ግና፥ ካብ መንገዱ ኣግለስኩም፤ ብሕጊ እውን ብዙሓት ከም ዝዕንቀፉ ጌርኩም ኢኹም፤ ኪዳን ሌዊ ድማ ኣነዊርኩም ኢኹም፤ ይብል ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር።
Amharic Tigrinya 2011
ንስኻትኩም ግና ካብ መገዲ ኣግለስኩም፡ ንብዙሓት ብሕጊ ኣዐንቀፍኩም፡ ነቲ ቓል ኪዳን ሌዊ ኣፍረስኩም፡ ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት።