Malachi 3:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሕጂ ድማ ነቶም ትዕቢተኛታት ሕጉሳት ኢልና ንብሎ። እወ፡ እቶም ክፍኣት ዝሰርሑ ተተኺሎም፤ እወ እቶም ንኣምላኽ ዚልምኑ እኳ ይድሕኑ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አሁንም የሚታበዩትን ሰዎች ብፁዓን ብለን እንጠራቸዋለን፣ ክፉንም የሚሠሩ ጸንተዋል እግዚአብሔርንም ይፈታተናሉ፥ ያመልጣሉም ብላችኋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አሁንም የሚታበዩትን ሰዎች ብፁዓን ብለን እንጠራቸዋለን፤ ክፉንም የሚሠሩ ጸንተዋል እግዚአብሔርንም ይፈታተናሉ፥ ያመልጣሉም ብላችኋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አሁንም ትዕቢተኞችን የተባረኩ ብለን እንጠራቸዋለን፤ ክፉንም የሚሠሩ ታንጸዋል፥ እግዚአብሔርንም ይፈታተናሉ፥ ያመልጣሉም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኑን ኦቶረትያዋንቱ አንጀቲና በኤቶ፤ ኢታ ኦያዋንቱካ እሻሊደ ደእያዋ ጻላላ ግደናን፥ ጾሳ ፓጪደካ ከስ አኪኖ’ ያጊታ” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Nuuni otorettiyaawanttu anjjettiina be'eetto; iitaa ootsiyaawanttukka ishaliide de'iyaawaa s'alalaa gidennaan, S'oossaa paac'c'iiddekka kessi akkiino› yaagiita» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ha7i nu otoranchchati anjjetti dishin iita ooththizayti duretishin Xoossa paccizayti kessi ekki attishin beyoos› geeta» gees Ubbaafe Wolqqama GODAA Xoossay.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሃኢ ኑ ኦቶራንቻቲ ኣንጄቲ ዲሺን ኢታ ኦዛይቲ ዱሬቲሺን ጾሳ ፓጪዛይቲ ኬሲ ኤኪ ኣቲሺን ቤዮስ› ጌታ» ጌስ ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳ ጾሳይ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሀእካ ኑኒ ኦቶረይሳታ አንጀትዳይሳታ ጎስ፤ ኢታ ኦይሳት ዱረቶሶና፤ ሀር አቶሽን ኤንቲ ፆሳ ፓጭሸካ ከስ ኤኮሶና’ ያጌታ” ያጌስ ፆሳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ha77ika nuuni otoreyisata anjetidaysata goos; iita ootheysati duretoosona; hari attoshin enti Xoossaa paacisheka kessi ekoosona’ yaageeta” yaagees Xoossay.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አሁን ግን ትዕቢተኞችን ቡሩካን እንላቸዋለን፤ ክፉ አድራጊዎች ይበለጽጋሉ፤ እግዚአብሔርን የሚፈታተኑትም ያመልጣሉ።’ ”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እንደምናየው ከሆነ እነሆ፥ ክፉ አድራጊዎች ዕድለኞች ናቸው፤ በእርግጥም እነርሱ በብልጽግና ይኖራሉ፤ እግዚአብሔርን እንኳ እየተፈታተኑት ምንም ችግር አይደርስባቸውም እያላችሁ ትናገራላችሁ።’ ”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሕዚ እውን ነቶም ትዕቢተኛታት፥ ቡሩኻት እዮም ንብሎም ኣለና፤ እቶም ገበርቲ ኽፉእ ፀኒዖም ኣለዉ፤ እቶም ንእግዚኣብሄር ዝፈታተንዎ ኸዓ የምልጡ ኣለዉ” ትብሉ ኣለኹም።
Amharic Tigrinya 2011
እምበኣርሲ ነቶም ዕቡያት ብጹኣን እዮም ንብሎም አሎና፡ እወ፡ እቶም ገበርቲ ረሲእነት ይህነጹ፡ እወ፡ ንኣምላኽ ፈተንዎ ኣምለጡ ኸአ።