Malachi 4:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣነ መጺአ ንምድሪ ብመርገም ከይወቕዓ፡ ልቢ ኣቦታት ናብ ውሉድ፡ ልቢ ውሉድ ድማ ናብ ኣቦታቶም ኪመልስ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
መጥቼም ምድርን በእርግማን እንዳልመታ እርሱ የአባቶችን ልብ ወደ ልጆች፥ የልጆችንም ልብ ወደ አባቶች ይመልሳል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
መጥቼም ምድርን በእርግማን እንዳልመታ እርሱ የአባቶችን ልብ ወደ ልጆች፥ የልጆችንም ልብ ወደ አባቶች ይመልሳል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
መጥቼ ምድርን በእርግማን እንዳልመታ፥ እርሱ የአባቶችን ልብ ወደ ልጆች፥ የልጆችንም ልብ ወደ አባቶቻቸው ይመልሳል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እ ዪደ፥ ታን ያደ ቢታ ሸቃን ሾጨናዳን፥ አዎቱዋ ዎዛና ናናቱዋኮ፥ ናናቱዋ ዎዛናካ አዎቱዋኮ ዛራና” ያጌ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
I yiide, taani yaade biittaa shek'an shoc'ennaadan, aawotuwaa wozanaa naanatuwaakko, naanatuwaa wozanaakka aawotuwaakko zaarana» yaagee Ubbaappe Wolk'k'aama Med'ina Goday.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Ta yaada biitta qanggeththan dhayssontta mala izi aawata wozina naytakko, qasse nayta wozina aawatakko zaarana» gees Ubbaafe Wolqqama GODAY.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ታ ያዳ ቢታ ቃንጌን ይሶንታ ማላ ኢዚ ኣዋታ ዎዚና ናይታኮ፥ ቃሴ ናይታ ዎዚና ኣዋታኮ ዛራና» ጌስ ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታኒ ያዳ ቢታ ባደን ይሶና መላ አዋታ ዎዛና ናይታኮ፥ ናይታ ዎዛና አዋታኮ ዛራና” ያጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Taani yada biitta baadethan dhaysonna mela aawata wozana naytako, nayta wozana aawatako zaarana” yaagees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
መጥቼ ምድርን በርግማን እንዳላጠፋ፣ እርሱ የአባቶችን ልብ ወደ ልጆች፣ የልጆችንም ልብ ወደ አባቶች ይመልሳል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እኔ መጥቼ ምድሪቱን እንዳልረግም እርሱ የወላጆችን ልብ ወደ ልጆች፥ የልጆችንም ልብ ወደ ወላጆች ይመልሳል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣነ መፂአ ንምድሪ ብመርገም ከየጥፍኣስ፥ ንሱ ንልቢ ኣቦታት ናብ ደቆም፥ ንልቢ ደቂ ኸዓ ናብ ኣቦታቶም ክምልስ እዩ።”
Amharic Tigrinya 2011
ኣነ መጺኤ ንምድሪ ብዜጽንት መርገም ከይወቕዓስ፡ ንሱ ልቢ ኣቦታት ናብ ደቂ፡ ልቢ ደቂ ድማ ናብ ኣቦታቶም ኪመልስ እዩ።