Mark 15:43 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ዮሴፍ ብዓል ኣሪማትያ ዝተባህለ ክቡር ኣማኻሪ፡ ንሱውን ንመንግስቲ ኣምላኽ ዝጽበ ዝነበረ፡ መጺኡ ብትብዓት ናብ ጲላጦስ ኣትዩ ስጋ ኢየሱስ ለመነ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የከበረ አማካሪ የሆነ የአርማትያስ ዮሴፍ መጣ፤ እርሱም ደግሞ የእግዚአብሔርን መንግሥት ይጠባበቅ ነበር፤ ደፍሮም ወደ ጲላጦስ ገባና የኢየሱስን ሥጋ ለመነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እርሱም ደግሞ የእግዚአብሔርን መንግሥት ይጠባበቅ ነበር፤ ደፍሮም ወደ ጲላጦስ ገባና የኢየሱስን ሥጋ ለመነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የተከበረ የሸንጎ አባልና የእግዚአብሔርን መንግሥት ይጠባበቅ የነበረው የአርማትያሱ ዮሴፍ በድፍረት ወደ ጲላጦስ ሄዶ የኢየሱስን ሥጋ ለመነው።
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Dere cimata giddon bonchchettida issi Armatiyase dere as Yooseefe geetettizayssi Xoossa Kawoteth naagishe dizaadey babbontta Philaxoosakko biidi Yesusa aha woossides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዴሬ ጪማታ ጊዶን ቦንቼቲዳ ኢሲ ኣርማቲያሴ ዴሬ ኣስ ዮሴፌ ጌቴቲዛይሲ ጾሳ ካዎቴ ናጊሼ ዲዛዴይ ባቦንታ ጲላጾሳኮ ቢዲ ዬሱሳ ኣሃ ዎሲዴስ።
Amharic Gamo 2011 New Testament
ዴሬ ጪማታ ጊዶን ቦንቼቲዳ ኢሲ ኣርማቲያሳ ዴሬ ኣስ ዮሴፌ ጌቴቲዛይሲ ፆሳ ካዎቴꬅ ናጊሼ ዲዛዴይ ባቦንታ ጲላፆሳኮ ቢዲ ዬሱሳ ኣሃ ዎሲዴስ።
Amharic Gamo 2017 (Gamo Geesha Maxxafa New Testamen)
Dere cimata garsan bonchetida issi Armata ass Yosefo getetizaysi Xoossa kawoteth nagishe dizadey babonta Philaxossakko bidi Yesusa anha wosidees.
Amharic Gofa 2011 (The Word For The World International) (Gofa New Testament)
Wonttethe Sambbaatas giigettiya gallas gidida gisho, Yoosefi minnidi Philaaxoosakko bidi, Yesuusa ahaa ekkanaw woossis.
Amharic Gofa RNT 2011 (Ooratha Caaquwa Goofatho)
Wonttethe Sambbaatas giigettiya gallas gidida gisho Yoosefi minnidi Philaaxoosakko bidi, Yesuusa ahaa ekkanaw woossis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የተከበረ የሸንጎ አባልና የእግዚአብሔርን መንግሥት ይጠባበቅ የነበረው የአርማትያሱ ዮሴፍ በድፍረት ወደ ጲላጦስ ሄዶ የኢየሱስን ሥጋ ለመነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በዚያኑ ጊዜ የአይሁድ ሸንጎ አባል የነበረ ዮሴፍ የሚባል፥ የተከበረ የአርማትያስ ሰው መጣ። እርሱም የእግዚአብሔርን መንግሥት በተስፋ የሚጠባበቅ ሰው ነበር። በድፍረት ወደ ጲላጦስ ፊት ቀረበና የኢየሱስ አስከሬን እንዲሰጠው ለመነ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ንመንግስቲ እግዚኣብሄር ዝፅበ፥ ፈላጥን ክቡርን ናይ ኣይሁድ ኣማኻሪ፥ በዓል ኣርማትያስ ዮሴፍ መፀ፤ ብትብዓት ናብ ጲላጦስ ኣትዩውን ስጋ ኢየሱስ ክወሃቦ ለመነ።
Amharic Tigrinya 2011
ዮሴፍ፡ ብዓል ኣርማትያስ። ሕፉር መኻሪ፡ ንመንግስቲ ኣምላኽውን ዚጽበያ ዝነበረ፡ መጸ። ደፊሩ ናብ ጲላጦስ ኣትዩ ኸኣ፡ ስጋ የሱስ ለመኖ።