Matthew 1:23 — Compare Translations
12 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እንሆ፡ ድንግል ክትጠንስ ወዲ ድማ ክትወልድ እያ፡ ኣማኑኤል ድማ ኪብሉዎ እዮም፡ እዚ ኸኣ ኣምላኽ ምሳና እዩ ዚብል ትርጕም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“እነሆ፥ ድንግል ትፀንሳለች፤ ልጅም ትወልዳለች፤ ስሙንም አማኑኤል ይሉታል፤” የተባለው ይፈጸም ዘንድ ይህ ሁሉ ሆኖአል፤ ትርጓሜውም “እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ነው፤” የሚል ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እነሆ፥ ድንግል ትፀንሳለች ልጅም ትወልዳለች፥ ስሙንም አማኑኤል ይሉታል የተባለው ይፈጸም ዘንድ ይህ ሁሉ ሆኖአል፥ ትርጓሜውም። እግዚአብሔር ከእኛ ጋር የሚል ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“እነሆ፥ ድንግል ትፀንሳለች፤ ወንድ ልጅም ትወልዳለች፤ ስሙንም አማኑኤል ይሉታል፤” ትርጉሙም “እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ነው፤” ማለት ነው።
Amharic Gofa 2011 (The Word For The World International) (Gofa New Testament)
“Hekko geela7iya qanthatana; adde na7akka yelana; iya sunthay Ammanu7eela geetettana” goyssi polettana mela ha ubbay hanis. Ammanu7eela geyssas birshshethay “Xoossay nuura de7ees” guussu.
Amharic Gofa 2011 (ኦራ ጫቁዋ ጎፋ)
«ሄኮ ጌላዒያ ቃንꬃታና፤ ኣዴ ናዓካ ዬላና፤ ኢያ ሱንꬃይ ኣማኑዔላ ጌቴታና» ጎይሲ ፖሌታና ሜላ ሃ ኡባይ ሃኒስ። ኣማኑዔላ ጌይሳስ ቢርሼꬃይ «ፆሳይ ኑራ ዴዔስ» ጉሱ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ሄኮ ጌላእያ ቃንታና፤ አደ ናአ የላና፤ እያ ሱንይ አማኑኤላ” ጌተታና ጎይስ ፖለታና መላ ሀ ኡባይ ሀንስ። አማኑኤላ ገይሳስ ብርሸይ “ፆሳይ ኑራ ደኤስ” ጉሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Heko geela7iya qanthatana; adde na7a yelana; iya sunthay Amanu7eela” geetetana goysi poletana mela ha ubbay hanis. Amanu7eela geysas birshethay “Xoossay nuura de7ees” guussu.
Amharic Gofa RNT 2011 (Ooratha Caaquwa Goofatho)
“Hekko geela7iya qanthatana; adde na7akka yelana; iya sunthay Ammanu7eela geetettana” goyssi polettana mela ha ubbay hanis. Ammanu7eela geyssas birshshethay “Xoossay nuura de7ees” guussu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“እነሆ፤ ድንግል ትፀንሳለች፤ ወንድ ልጅም ትወልዳለች፤ ስሙንም ዐማኑኤል ይሉታል፤” ትርጕሙም፣ “እግዚአብሔር ከእኛ ጋር” ማለት ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“እነሆ፥ ድንግል ትፀንሳለች፤ ወንድ ልጅም ትወልዳለች፤ ስሙም ‘ዐማኑኤል’ ተብሎ ይጠራል።” ዐማኑኤል ማለትም “እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ነው” ማለት ነው።
Amharic Tigrinya 2011
እንሆ፡ ድንግል ክትጠንስ ወዲውን ክትወልድ እያ፡ ስሙ ኸኣ ኣማኑኤል ኪብልዎ እዮም፡ ትርጉሙ፡ ኣምላኽ ምሳና እዩ።