Matthew 2:18 — Compare Translations

8 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ ራማ ድምጺ ብኽያትን ብኽያትን ብርቱዕ ሓዘንን ተሰምዐ። ራሄል ብዛዕባ ደቃ በኸየት፡ ስለ ዘይኮኑ ድማ ክትጸናንዕ ኣይደለየትን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“ድምፅ በራማ ተሰማ፤ ልቅሶና ብዙ ዋይታ፤ ራሔል ስለ ልጆችዋ አለቀሰች፤ መጽናናትም አልወደደችም፤ የሉምና።”
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“የልቅሶና የብዙ ዋይታ፥ ድምፅ በራማ ተሰማ፤ ራሔል ስለ ልጆችዋ አለቀሰች፤ የሉምና መጽናናትን እምቢ አለች።”
Amharic Gofa 2011 (The Word For The World International) (Gofa New Testament)
...
Amharic Gofa RNT 2011 (Ooratha Caaquwa Goofatho)
Raahela ba naytas yeekkawusu; entti hayqqida gisho minettanaw dandda7abuukku” gidi odidayssi polettis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“የልቅሶና የታላቅ ዋይታ ድምፅ በራማ ተሰማ፤ ራሔል ስለ ልጆቿ አለቀሰች፤ መጽናናትም አልቻለችም፤ ልጆቿ ሁሉ ዐልቀዋልና።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“ራሔል ለልጆችዋ ስታለቅስ፥ የዋይታና፥ የመራራ ለቅሶ ድምፅ በራማ ተሰማ፤ ልጆችዋም በሕይወት ስለሌሉ ለመጽናናት እምቢ አለች።”
Amharic Tigrinya 2011
ሽዑ እቲ ብነብዪ ኤርምያስ፡ ኣብ ራማ ድምጺ ተሰምዔ፡ ዋይዋይታን ብዙሕ ብኽያትን። ራሄል ስለ ደቃ በኸየት፡ ተወዲኦም እዮም እሞ፡ ምድባስ ኣበየት፡ እተባህለ ተፈጸመ።