Micah 1:12 — Compare Translations

13 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ነበርቲ ማሮት ጽቡቕ ይጽበዩ ነበሩ፣ እቲ ክፉእ ግና ካብ እግዚኣብሄር ናብ ኣፍ ደገ የሩሳሌም ወረደ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ክፉ ነገር ከእግዚአብሔር ዘንድ እስከ ኢየሩሳሌም በር ድረስ ወርዶአልና በማሮት የምትቀመጠው በጎነትን ትጠባበቃለች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ክፉ ነገር ከእግዚአብሔር ዘንድ እስከ ኢየሩሳሌም በር ድረስ ወርዶአልና በማሮት የምትቀመጠው በጎነትን ትጠባበቃለች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በማሮት የምትቀመጠው መልካም ነገርን ትጠባበቃለችና፤ ነገር ግን ክፉ ነገር ከጌታ እስከ ኢየሩሳሌም በር ድረስ ወርዶአል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መቱ መና ጎዳፐ የሩሳላመ ፐንገ ጋካናዉ ዬዳ ድራዉ፥ ማሮታን ደእያ አሳይ፥ “ሎኦባይ ያንዴሻ!” ጊደ ናጊደ ዳቡሬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Metuu Med'ina Godaappe Yerusaalame pengge gakkanaw yeedda diraw, Marootan de'iyaa asay, «Lo"obay yanddeeshsha!» giide naagiidde daabureedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Metoppe shempanaas koshshan Maroten dizayti meton waayetteettes; hessika Yerusalaame penge gakkanaas iita metoy Xoossa achchafe yida gishshassa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሜቶፔ ሼምፓናስ ኮሻን ማሮቴን ዲዛይቲ ሜቶን ዋዬቴቴስ፤ ሄሲካ ዬሩሳላሜ ፔንጌ ጋካናስ ኢታ ሜቶይ ጾሳ ኣቻፌ ዪዳ ጊሻሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
መቶይ ጎዳፐ የሩሳላመ ፐንገ ጋካናዉ ይዳ ግሾ፥ ማሮታን ደእያ አሳይ፥ “ሎኦባይ ያንዴሻ!” ግድ ናግሸ ዳቡርስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Metoy Godaape Yerusalaame penge gakanaw yida gisho, Marootan de7iya asay, “Lo77obay yandeesha!” gidi naagishe daaburis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከመከራው መገላገልን በመሻት፣ በማሮት የሚኖሩ በሥቃይ ይወራጫሉ፤ እስከ ኢየሩሳሌም በር ሳይቀር፣ ክፉ ነገር ከእግዚአብሔር ዘንድ መጥቷልና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የማሮት ሕዝብ “መልካም ነገር ይመጣልናል” ብለው ተስፋ ያደርጋሉ። እግዚአብሔር ግን ጥፋትን በኢየሩሳሌም ላይ አውርዶአል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
መዓት ካብ እግዚኣብሄር ክሳዕ ደገ ኢየሩሳሌም ወሪዱ እዩ እሞ፥ እታ እትነብር ሰናይ ነገር ትፅበ ኣላ።