Micah 1:13 — Compare Translations

13 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኦ ተቐማጢ ላጊስ፡ ነታ ሰረገላ ምስቲ ቅልጡፍ ኣራዊት ኣሰራ። ኣበሳ እስራኤል ኣባኻትኩም ተረኺቡ እዩ እሞ፡ ንጓል ጽዮን መጀመርታ ሓጢኣት እዚ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በለኪሶ የምትቀመጪ ሆይ፥ ሰረገላውን ለፈረስ እሰሪ፥ እርስዋ ለጽዮን ሴት ልጆች የኃጢአት መጀመሪያ ነበረች፥ የእስራኤል በደል በአንቺ ዘንድ ተገኝቶአልና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በለኪሶ የምትቀመጪ ሆይ፥ ሰረገላውን ለፈረስ እሰሪ፤ እርስዋ ለጽዮን ሴት ልጅ የኃጢአት መጀመሪያ ነበረች፤ የእስራኤል በደል በአንቺ ዘንድ ተገኝቶአልና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በላኪሽ የምትቀመጪ ሆይ፥ ሠረገላውን ከፈረሱ ጋር አያይዢ፤ እርሷ ለጽዮን ሴት ልጆች የኃጢአት መጀመሪያ ነበረች፤ የእስራኤል በደል በአንቺ ዘንድ ተገኝቶአልና።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ህንተኖ፥ ላክሻ ካታማን ደእያዋንቶ፥ ጋርያ ጎችያ ፓራቱዋ ዋጽተ። የሩሳላመ አሳይ ናጋራ ኦናዳን ጋሱዋ ግዴዳዌ ህንተና፤ አያዉ ጎፐ፥ ጽዮነ አሳ ናጋራይ ኮይሮ ህንተ ቦላ ቤቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hinttenoo, Laakisha kataman de'iyaawanttoo, gaariyaa goochchiyaa paratuwaa waas'ite. Yerusaalame Asay nagaraa ootsanaadan gaasuwaa gideeddawe hinttena; ayaw gooppe, S'iyoone asaa nagaray koyiro hintte bolla beetteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Intteno Laakishen dizaytoo parata gaarera gaththi oyseththite. Xiyoone macca naytas koyro nagaray inttenakko. Isra7eeles qohoy intte achchafe beettides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢንቴኖ ላኪሼን ዲዛይቶ ፓራታ ጋሬራ ጋ ኦይሴቴ። ጺዮኔ ማጫ ናይታስ ኮይሮ ናጋራይ ኢንቴናኮ። ኢስራኤሌስ ቆሆይ ኢንቴ ኣቻፌ ቤቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ፅዮነ አሳ ናጋራይ ኮይሮ ህንተ ቦላ በንትዳ ግሾነ የሩሳላመ አሳ ናጋራይ ህንተናን በንትዳ ግሾ፥ ህንተኖ፥ ላክሶ ካታማን ደኤይሳቶ፥ ጋረ ፓራታ ኮርተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Xiyoone asaa nagaray koyro hinte bolla bentida gishonne Yerusalaame asaa nagaray hintenan bentida gisho, hinteno, Laakiso kataman de7eysato, gaare parata koorite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እናንት በለኪሶ የምትኖሩ፣ ፈረሶችን ከሠረገላው ጋር አያይዙ፤ ለጽዮን ሴት ልጅ፣ የኀጢአት መጀመሪያ እናንት ነበራችሁ፤ የእስራኤል በደል በእናንተ ዘንድ ተገኝቷልና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የእስራኤል በደል በእናንተ ስለ ተገኘና ለኢየሩሳሌም የኃጢአት መጀመሪያ ስለ ሆናችሁ የላኪሽ ነዋሪዎች ሆይ፥ የሠረገላውን ፈረሶች ለጒሙ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣቲ ኣብ ላኪሶ እትነብሪ፥ ነቶም ኣፍራስ ኣብ ሰረገላ ፅመድዮም። በደል እስራኤል ኣባኺ ተረኺቡ እዩ እሞ፥ ንጓል ፅዮን ናይ መጀመርያ ሓጢኣት ነበረት።