Micah 1:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ስለዚ ክበኪን ክበኪን እየ፡ ክዳን ተኸዲነን ዕርቃነይን ክኸይድ እየ። ከም ሓርገጽ ክበኪ፡ ከም ዕንቅርቢት ድማ ክሓዝን እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ስለዚህ ነገር ዋይ ብላ ታለቅሳለች፥ ባዶ እግርዋንና ዕራቁትዋን ሆና ትሄዳለች፥ እንደ ቀበሮ ታለቅሳለች፥ እንደ ሰጐንም ዋይ ትላለች፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ስለዚህ ነገር ዋይ ብላ ታለቅሳለች፥ ባዶ እግርዋንና ዕራቁትዋን ሆና ትሄዳለች፤ እንደ ቀበሮ ታለቅሳለች፥ እንደ ሰጐንም ዋይ ትላለች፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በዚህ ምክንያት አለቅሳለሁ፥ ዋይ ዋይ እላለሁ፥ ባዶ እግሬንና ራቁቴን እሄዳለሁ፤ እንደ ቀበሮ አላዝናለሁ፥ እንደ ሰጎን ልጆችም የዋይታ ድምፅ አሰማለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋ ድራዉ፥ ታን ዬካናነ ዋሳና፤ ካሎ ጺራነ መላ ገድያን ሀመታና፤ ዎራካናዳን ዋሳና፤ ቃይ ሶጎንያዳንካ አየ ጋና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaa diraw, taani yeekkananne waassana; kallo s'iiranne mela gediyaan hamettana; worakanaadan waassana; k'ay sogoniyaadankka aayye gaana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessa geedon tani yeekkays, wuu! Wuy gays; ta caammay baynda mela tohoninne mela kallo bays; worakana mala waassays; gutto mala waassays.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳ ጌዶን ታኒ ዬካይስ፥ ዉ! ዉይ ጋይስ፤ ታ ጫማይ ባይንዳ ሜላ ቶሆኒኔ ሜላ ካሎ ባይስ፤ ዎራካና ማላ ዋሳይስ፤ ጉቶ ማላ ዋሳይስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳ ግሾ፥ ታኒ ዬካናነ ዋሳና፤ ፅረ ካሎነ መላ ቶሆን ሄመታና። ዎርካናዳ ዋሳና፤ ቃስ ያንቾዳ ዪ ጋና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gisho, taani yeekananne waassana; xire kallonne mela tohon hemetana. Workanada waassana; qassi yanchoda yii gaana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በዚህ ምክንያት አለቅሳለሁ፤ ዋይ ዋይም እላለሁ፤ ባዶ እግሬንና ዕርቃኔን እሄዳለሁ፤ እንደ ቀበሮ አላዝናለሁ፤ እንደ ጕጕትም አቃስታለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚህ በኋላ ሚክያስ እንዲህ አለ፦ “በዚህ ምክንያት ‘ዋይ! ዋይ!’ እያልኩ አለቅሳለሁ፤ ሐዘኔንም ለመግለጥ ራቊቴንና ባዶ እግሬን እሄዳለሁ፤ እንደ ቀበሮ እጮኻለሁ፤ እንደ ሰጎንም የዋይታ ድምፅ አሰማለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“በዝ ምኽንያት እዙይ እበክን፥ ዋይ ዋይ እብልን፥ ጥራሕ እግረይን ጥራሕ ሰብነተይን ኮይነ እኸይድ፥ ከም ውኻርያ እበኪ፥ ከም ሰገን ከዓ ድምፂ ሓዘን ኣስምዕ ኣለኹ።
Amharic Tigrinya 2011
ቁስላ ዘይሐዊ እዩ፡ ክሳዕ ይሁዳ መጺኡ፡ ክሳዕ ኣብ ደገ ህዝበይ፡ ክሳዕ ዮርሳሌም በጺሑ እዩ እሞ፡ ስለዚ እበክን ዋይዋይ እብልን፡ ተቐንጢጠን ጥራየይ ኮይነን እኸይድ፡ ከም ወኻርያ እበኪ፡ ከም ሰገን ከአ ደሀይ ሓዘን ኤድሂ አሎኹ።