Micah 2:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ወይለኦም እቶም ኣበሳ ዝሓስቡን ኣብ ዓራቶም ክፉእ ዝገብሩን! ወጋሕታ ምስ በርሀ፡ ኣብ ሓይሊ ኢዶም ስለ ዘሎ ይገብርዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በመኝታቸው ላይ በደልን ለሚያስቡ ክፋትንም ለሚያደርጉ ወዮላቸው! ኃይል በእጃቸው ነውና ሲነጋ ይፈጽሙታል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በመኝታቸው ላይ በደልን ለሚያስቡ ክፋትንም ለሚያደርጉ ወዮላቸው! ኃይል በእጃቸው ነውና ሲነጋ ይፈጽሙታል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ክፋትን ለማድረግ በምስጢር ለሚያቅዱና በመኝታቸው ላይ ክፋ ነገርን ለሚሠሩ ወዮላቸው! ሲነጋ ይፈጽሙታል፥ ኃይል በእጃቸው ነውና።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኢታባ ሀልችያዋንቶ፥ ቃይ ባረንቱ ሂጻን ደኢደ፥ ኢታባ ዎት ኦነንቶ ቆፕያዋንቶ አየ አና! ዎልቃይ ኡንቱንቱ ኩሽያን ደእያ ድራዉ፥ ሳአይ ዎንትያ ዎደ፥ ባረንቱ ሀልቹዋ ፖሊኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Iitabaa halchchiyaawanttoo, k'ay barenttu hiis'an de'iidde, iitabaa wooti ootsanentto k'oppiyaawantto aayye ana! Wolk'k'ay unttunttu kushiyan de'iyaa diraw, sa'ay wonttiyaa wode, barenttu halchchuwaa poliino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Iita ooththanaas qoppizaytassinne hiixan dishe gene ooththanaas yo7o tukkizaytas aayye ana! Omars qoppoyssa maalado wonttara poleettessinne hessa ooththanaaskka wolqqara deettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢታ ኦናስ ቆፒዛይታሲኔ ሂጻን ዲሼ ጌኔ ኦናስ ዮኦ ቱኪዛይታስ ኣዬ ኣና! ኦማርስ ቆፖይሳ ማላዶ ዎንታራ ፖሌቴሲኔ ሄሳ ኦናስካ ዎልቃራ ዴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኢታባ ሀልቸይሳታ፥ ቃስ ባንታ ሂፃን ደእሸ፥ ገነ ዋት ኦነኮ ቆፐይሳታ አየ! ዎልቃይ ኤንታ ኩሸን ደእያ ግሾ፥ ሳእ ዎንትያ ዎደ ባንታ ቆፋ ፖሎሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iitabaa halcheyisata, qassi banta hiixan de7ishe, gene waati oothaneko qopeyisata ayye! Wolqay enta kushen de7iya gisho, sa7i wontiya wode banta qofaa poloosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ክፉ ለመሥራት ለሚያቅዱ፣ በመኝታቸው ሳሉ ተንኰል ለሚያውጠነጥኑ ወዮላቸው! ሲነጋ በማለዳ ይፈጽሙታል፤ የሚያደርጉበት ኀይል በእጃቸው ነውና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ክፉ ሥራ ለመሥራት ለሚያቅዱና በመኝታቸው ሳሉ ተንኰል ለሚያውጠነጥኑ ወዮላቸው! ያን ለማድረግ ሥልጣን ስላላቸው ሌሊቱ ሲነጋ ዕቅዳቸውን በሥራ ላይ ያውሉታል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም በደል ዝምህዙ፥ ኣብ መደቀሲኦም ከዓ ኽፉእ ዝፍሕሱ ወይለኦም! ስልጣን ኣብ ኢዶም ስለ ዝኾነ፥ ብብርሃን ወጋሕታ ኽፍፅምዎ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011
ትንቢት ሚክያስ ጎደሎ