Micah 2:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብመንፈስ ዚመላለስን ዚሕሱን እንተ ሓሲዩ፡ ብዛዕባ ወይንን መስተን ክነበየኩም እየ፡ እንተ በለ። ነብዪ ናይዚ ህዝቢ እዚ ከይተረፈ ክኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ነፋስንም ተከትሎ፦ ስለ ወይን ጠጅና ስለ ስካር ትንቢት እናገርልሃለሁ ብሎ ሐሰትን የሚናገር ሰው ቢኖር እርሱ ለዚህ ሕዝብ ነቢይ ይሆናል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ነፋስንም ተከትሎ። ስለ ወይን ጠጅና ስለ ስካር ትንቢት እናገርልሃለሁ ብሎ ሐሰትን የሚናገር ሰው ቢኖር እርሱ ለዚህ ሕዝብ ነቢይ ይሆናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በነፋስና በውሸት የሚሄድ፥ ሐሰትንም የሚናገር፥ “ስለ ወይን ጠጅና ስለሚያሰክር መጠጥ ስብከት እናገርልሃለሁ” የሚል ሰው ቢኖር፥ እርሱ የዚህ ሕዝብ ሰባኪ ይሆናል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“እት ጭምያ ዎርዳንቻይ ዪደ፥ ‘ህንተዉ ስንፐ ዎይንያ ኤሳይነ ማይያ ኡሻይ ጉፈታና’ ያጊደ ዎርዱዋ ትምቢትያ ኦድንቶ፥ እ ህንተንቶ ትምቢትያ ኦድያዋ ግዳና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Itti c'immiyaa worddanchchay yiide, ‹Hinttew sintsaappe woyniyaa eessaynne matsoyiyaa ushshay guufettana› yaagiide wordduwaa timbbitiyaa odintto, I hinttenttoo timbbitiyaa odiyaawaa gidana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Baleththiza wordo asi yiidi, ‹Daro woyne ushshu gishshassinne maththosiza ushsha gishshas giidi tinbite inttes yootana› giikko hayssa derezas dosettida nabe gidana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ባሌዛ ዎርዶ ኣሲ ዪዲ፥ ‹ዳሮ ዎይኔ ኡሹ ጊሻሲኔ ማሲዛ ኡሻ ጊሻስ ጊዲ ቲንቢቴ ኢንቴስ ዮታና› ጊኮ ሃይሳ ዴሬዛስ ዶሴቲዳ ናቤ ጊዳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እስ ጭምያ ዎርዳንቾይ ይድ፥ ‘ህንተ ስንፈ ዎይነ ኡሻንነ ማይያ ኡሻን ኡፋይታና’ ያግድ ዎርዶ ትንብተ ኦድኮ፥ እ ህንተዉ ናበ ግዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Issi cimmiya wordanchoy yidi, ‘Hinte sinthafe woyne ushshaninne mathoyiya ushshan ufaytana’ yaagidi wordo tinbite odiko, I hintew nabe gidana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሐሰተኛና አታላይ ሰው መጥቶ፣ ‘ስለ ብዙ የወይን ጠጅና ስለሚያሰክር መጠጥ ትንቢት እነግራችኋለሁ’ ቢል፣ ለዚህ ሕዝብ ተቀባይነት ያለው ነቢይ ይሆናል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“አንድ ሰው ባዶ ቃላትን በመደርደር ስለ ወይንና ስለ ጠንካራ መጠጥ አስተምራችኋለሁ ቢላችሁ የዚህ ሕዝብ ነቢይ የሚሆነው እርሱ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ንንፋስ ተኸቲሉ ስለ ወይንን ስለ ስኽራንን ትንቢት ክነግረካ እየ ኢሉ፥ ሓሰት ዝዛረብ ሰብ እንተ ሃልዩ፥ ንሱ ነዝ ህዝቢ እዙይ ነቢይ ይኸውን።
Amharic Tigrinya 2011
ኣነ ብዛዕባ ወይንን ብርቱዕ መስተን ከንበየልካ፡ ኢሉ ደድሕሪ ንፋስ ዚስዕብን ሓሶት ዚዛረብን እንተሎ፡ ንሱ ነዚ ህዝቢ እዚ ነብዩ ይኸውን።