Micah 2:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቲ ሰባሪ ኣብ ቅድሚኦም ይድይብ። ተበታቲኖም በቲ ኣፍ ደገ ኣትዮም ብእኡ ወጹ፤ ንጉሶም ድማ ኣብ ቅድሚኦም ክወጽእ እዩ፡ እግዚኣብሄር ድማ ኣብ ርእሶም እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሰባሪው በፊታቸው ወጥቶአል፥ እነርሱም ሰብረው ወደ በሩ አልፈዋል፥ በእርሱም በኩል ወጥተዋል፥ ንጉሣቸውም በፊታቸው አልፎአል፥ እግዚአብሔርም በራሳቸው ላይ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሰባሪው በፊታቸው ወጥቶአል፤ እነርሱም ሰብረው ወደ በሩ አልፈዋል፥ በእርሱም በኩል ወጥተዋል፤ ንጉሣቸውም በፊታቸው አልፎአል፥ እግዚአብሔርም በራሳቸው ላይ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሰባሪው በፊታቸው ወጥቶአል፤ እነርሱም ሰብረው ወደ በሩ አልፈዋል፥ በእርሱም በኩል ወጡ፤ ንጉሣቸው በፊታቸው ሄዷል፥ ጌታም በራሳቸው ላይ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡንቱንታ ከስያዌ ኡንቱንቱፐ ስንቲደ ከሳና፤ ኡንቱንቱካ ፐንግያ መንደ፥ ሄዋና ከሲደ ባና። መና ጎዳይ ባረ ሁጲያን ኡንቱንቶ ካትያ ግዲደ፥ ኡንቱንታ ስንዉ አደ፥ ኡንቱንታ ካለና” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Unttuntta kessiyaawe unttunttuppe sintsatiide kesana; unttunttukka penggiyaa mentsiide, hewaana kesiide baana. Med'ina Goday bare huup'iyaan unttunttoo kaatiyaa gidiide, unttuntta sintsaw aad'd'iide, unttuntta kaaletsana» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Menththizay isttafe kaseti kezi baana; isttika pengeza menththidi kezi baana; istta kawoy Xoossay isttafe sinththe aadhdhi kaaleththana» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሜንዛይ ኢስታፌ ካሴቲ ኬዚ ባና፤ ኢስቲካ ፔንጌዛ ሜንዲ ኬዚ ባና፤ ኢስታ ካዎይ ጾሳይ ኢስታፌ ሲን ኣ ካሌና» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንታዉ ኦገ ዶይድ ካለይስ ኤንታፈ ስንትድ ከያና፤ ኤንትካ ፐንግያ መንድ፥ ከያና። ጎዳይ፥ ኤንታ ካዎይ ባ ሁጰን ኤንታዉ ኤንታ ስን አድ ኤንታ ካለና” ያጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Entaw oge dooyidi kaaletheysi entafe sinthatidi keyana; entika pengiya menthidi, keyana. Goday, enta kawoy ba huuphen entaw enta sinthe aadhidi enta kaalethana” yaagees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የሚሰብረው ወጥቶ በፊታቸው ይሄዳል፤ እነርሱም በሩን በመስበር ወጥተው ይሄዳሉ። እግዚአብሔር እየመራቸው፣ ንጉሣቸው ቀድሟቸው ይሄዳል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
መንገዱን በርግዶ በሚከፍትላቸው መሪ አማካይነት በተከፈተው ሰፊ በር ተግተልትለው ይወጣሉ፤ እግዚአብሔርም ንጉሣቸው በፊታቸው እየሄደ ይመራቸዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ሰባሪ ወፂኡ ቀቅድሚኣቶም ይኸይድ፤ ንሳቶምውን ሰይሮም ናብቲ በሪ ይሓልፉ፤ ብእኡውን ይወፁ። እግዚኣብሄር እናመርሖም ንጉሶም ቀቅድሚኣቶም ክኸይድ እዩ።”
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ጠሓሲ ኣብ ቅድሚኦም ይድይብ፡ ንሳቶም ይጥሕሱ፡ ናብታ ደገ ኸአ ይሐልፉ፡ እግዚኣብሄር ከአ ኣብ ርእሶም ይኸውን።