Micah 2:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ስለዚ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እንሆ፡ ኣብ ልዕሊ እዚ ወለዶ እዚ ክሳድኩም ዘይትኣልዩሉ ክፉእ እሓስብ ኣለኹ። እዚ ግዜ እዚ ክፉእ እዩ እሞ፡ ብትዕቢት ኣይትኺድ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ስለዚህ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ እነሆ፥ በዚህ ወገን ላይ በክፉ አስባለሁ፥ ከዚያም አንገታችሁን አታነሡም፥ ዘመኑም ክፉ ነውና ቀጥ ብላችሁ አትሄዱም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ስለዚህ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እነሆ፥ በዚህ ወገን ላይ በክፉ አስባለሁ፥ ከዚያም አንገታችሁን አታነሡም፤ ዘመኑም ክፉ ነውና ቀጥ ብላችሁ አትሄዱም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ስለዚህ ጌታ እንዲህ ይላል፦ እነሆ እኔ በዚህ ቤተሰብ ላይ ክፉ አቅጃለሁ፥ ከዚያም አንገታችሁን ማውጣት አትችሉም፤ በትዕቢትም አትሄዱም፥ ጊዜው ክፉ ነውና።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋ ድራዉ፥ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “በእተ፥ ታን ህንተ ቦላን ኢታባ አሀናዉ ሀልቻይ፤ ሄዋፐ ህንተ ከስ አካናዉ ዳንዳይክታ። ሄዌ ኢታ ዎደ ግድያ ድራዉ፥ ህንተ ኦቶረቲደ ስመረታናዉ ዳንዳይክታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaa diraw, Med'ina Goday hawaadan yaagee; «Be'ite, taani hintte bollan iitabaa ahanaw halchchay; hewaappe hintte kessi akkanaw danddaykkita. Hewe iita wode gidiyaa diraw, hintte otorettiidde simerettanaw danddaykkita.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gishshas Xoossi, «Hekko ta hessa mala dere bolla dhayssizaaz ekka yaana qoppadis; intte qasse hessafe kessi ekkana dandayekketa; intte bolla metoy yiza gishshas hessafe guye intte otoreteththan simeretteketa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳ ጊሻስ ጾሲ፥ «ሄኮ ታ ሄሳ ማላ ዴሬ ቦላ ይሲዛዝ ኤካ ያና ቆፓዲስ፤ ኢንቴ ቃሴ ሄሳፌ ኬሲ ኤካና ዳንዳዬኬታ፤ ኢንቴ ቦላ ሜቶይ ዪዛ ጊሻስ ሄሳፌ ጉዬ ኢንቴ ኦቶሬቴን ሲሜሬቴኬታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳ ግሾ፥ “ሄኮ፥ ታኒ ህንተ ቦላ ኢታባ ኤሀናዉ ቆፓስ፤ ህንተ ከስ ኤካናዉ ዳንዳኤከታ። እ ኢታ ዎደ ግድያ ግሾ፥ ህንተ ኦቶሮን ስመረታናዉ ዳንዳኤከታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gisho, “Heko, taani hinte bolla iitabaa ehanaw qopas; hinte kessi ekanaw danda7eketa. I iita wode gidiya gisho, hinte otoron simeretanaw danda7eketa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስለዚህ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “እነሆ፤ በዚያ ሕዝብ ላይ ጥፋት ላመጣ ዐቅጃለሁ፤ ከዚህም ለማምለጥ አትችሉም። ከእንግዲህ በትዕቢት አትመላለሱም፤ የመከራ ጊዜ ይሆናልና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስለዚህ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “እነሆ በእናንተ ላይ ጥፋትን አመጣለሁ፤ ከዚህም ልታመልጡ ፈጽሞ አትችሉም፤ ያ አሠቃቂ ጊዜ ስለሚሆን በትዕቢት መመላለስ አትችሉም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ስለዙይ እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ ኣብ ልዕሊ እዝ ወለዶ እዙይ፥ ክፉእ ክምህዘሉ እየ፤ እንሆ፥ ክፉእ ዘመን እዩሞ ኽሳድኩም ኣይተልዕሉን፤ ተዓቢኹም ከዓ ኣይትኸዱን።
Amharic Tigrinya 2011
ነቶም ዚንበዩ፡ ኣይትነበዩ፡ ይብልዎም። ነዚኣቶም እንተ ዘይትነበዮሎም እኳ፡ ነውሪ ኣይኪርሕቕን እዩ።