Micah 2:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
በታ መዓልቲ እቲኣ ሓደ ሰብ ብዛዕባኻ ምሳሌ ኣልዒሉ፡ ብልቅሲ ኺበኪ፡ ፈጺምና ጠፊእና ኢና። ናይ ህዝበይ ክፋል ቀይሩ፤ ከመይ ኢሉ ካባይ ኣልጊስዎ! ግራትና ፈላልዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በዚያ ቀን በምሳሌ ይመስሉባችኋል፥ በጽኑ ልቅሶም ያለቅሱላችኋል፥ እነርሱም፦ ፈጽመን ጠፍተናል፥ የሕዝቤን እድል ፈንታ ይሰፍራል፥ እርሱንም የሚከለክል የለም፥ እርሻችንን ለዓመፀኞች ይከፍላል ይላሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በዚያ ቀን በምሳሌ ይመስሉባችኋል፥ በጽኑ ልቅሶም ያለቅሱላችኋል፤ እነርሱም። ፈጽመን ጠፍተናል፤ የሕዝቤን እድል ፈንታ ይሰፍራል፥ እርሱንም የሚከለክል የለም፤ እርሻችንን ለዓመፀኞች ይከፍላል ይላሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በዚያ ቀን ምሳሌ ይመስልባችኋል፥ በኀዘን እንጉርጉሮ ያለቅስላችኋል፤ እርሱም፦ “ፈጽመን ጠፍተናል፤ የሕዝቤን ድርሻ ቀየረ፤ ከእኔ እንዴት ወሰደው፤ እርሻችንን ለከዳተኞች ይከፋፍላል” ይላል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄ ጋላስ ኡንቱንቱ ህንተ ቦላን ሌምስ ሌምሲደ ቅሊጫና፤ ቃይ ሀዋዳን ያግ ዝላሊደ፥ ህንተና ህዶታ ቃንጽሳና፤ “ኑን ኡባይካ ኡባና ዬዶ። መና ጎዳይ ኑ ጋድያ አኪደ፥ ማካላንቻቶ ግሽ ግሺደ፥ እም ድጌዳ ያጋና” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
He gallassi unttunttu hintte bollan leemisi leemisiide k'iliic'ana; k'ay hawaadan yaagi zilaaliidde, hinttena hidoota k'ans's'issana; «Nuuni ubbaykka ubbaanna d'ayeeddo. Med'ina Goday nu gadiyaa akkiide, makkalanchchatoo gishi gishiide, immi digeedda yaagana» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
He wode derey intte bolla miicci kaa7ana; inttena qidhishe, « ‹Nu mulera dhaydos; ta dabbo gadey haras gishettides; taappe bonqqi ekkidi nu biitta nuna Xoonidaytas gishides› gi zilalana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄ ዎዴ ዴሬይ ኢንቴ ቦላ ሚጪ ካኣና፤ ኢንቴና ቂሼ፥ « ‹ኑ ሙሌራ ይዶስ፤ ታ ዳቦ ጋዴይ ሃራስ ጊሼቲዴስ፤ ታፔ ቦንቂ ኤኪዲ ኑ ቢታ ኑና ጾኒዳይታስ ጊሺዴስ› ጊ ዚላላና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ሄ ዎደ ኤንቲ ህንተ ቦላ ሌምሶን ቀልቅሳና፤ ቃስ ሀይሳዳ ያግድ ዘሌልሸ ህንተና ኦዳ ጫዳና። ‘ኑኒ ኡባይ ቱማ ይዳ፤ ጎዳይ ኑ ቢታ ኤክድ፥ ኑና ድእዳይሳታስ ሻክድ እሚስ’ ” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“He wode enti hinte bolla leemison qelqisana; qassi haysada yaagidi zeleelishe hintena oda caddana. ‘Nuuni ubbay tuma dhayida; Goday nu biitta ekidi, nuna di77idaysatas shaakidi immis’ ” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በዚያ ቀን ሰዎች ይሣለቁባችኋል፤ በሐዘን እንጕርጕሮ እንዲህ እያሉ ያፌዙባችኋል፤ ‘እኛ ፈጽሞ ጠፍተናል፤ የወገኔ ርስት ተከፋፍሏል። ከእኔ ነጥቆ ወስዶ፣ ዕርሻዎቻችንን ላሸነፉን አከፋፈለ።’ ”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በዚያን ቀን ሰዎች ያፌዙባችኋል፤ እንዲህም እያሉ የምፀት ሙሾ ያወርዱላችኋል፦ “እኛ ፈጽሞ ጠፍተናል! እግዚአብሔር የሕዝባችንን ንብረት ወሰደብን፤ ርስታችንንም ለማራኪዎቻችን አከፋፈለ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
በታ መዓልቲ እቲኣ ብምስላ ኽምስሉልኩም ብፅኑዕ መልቀስውን ከልቅሱልኩም እዮም፤ “ንሳቶምውን ፈፂምና ጠፊእና ኢና፤ ነቲ ግደ ህዝበይ ይሰፍር፤ ንእኡ ዝኽልክል የለን፤ ነቲ ገራሁና ንኸዳዕተኛታት ይዕድል” ይብሉ።
Amharic Tigrinya 2011
ነቶም ዚንበዩ፡ ኣይትነበዩ፡ ይብልዎም። ነዚኣቶም እንተ ዘይትነበዮሎም እኳ፡ ነውሪ ኣይኪርሕቕን እዩ።