Micah 2:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣንታ ቤት ያእቆብ እትብሃል፡ መንፈስ እግዚኣብሄርዶ ይርበሽ፧ እዚ ድያ ትገብር? ቃለይ ነቲ ብቕንዕና ዚመላለስዶ ጽቡቕ ኣይገብሮን እዩ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የያዕቆብ ቤት የተባልህ ሆይ፥ በውኑ የእግዚአብሔር መንፈስ የማይታገሥ ነውን? ወይስ ሥራው እንደዚያች ናትን? ቃሌስ በቅን ለሚሄድ በጎነት አያደርግምን?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የያዕቆብ ቤት የተባልህ ሆይ፥ በውኑ የእግዚአብሔር መንፈስ የማይታገሥ ነውን? ወይስ ሥራው እንደዚች ናትን? ቃሌስ በቅን ለሚሄድ በጎነት አያደርግምን?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የያዕቆብ ቤት ሆይ፥ ይህ መባል አለበትን? በውኑ የጌታ መንፈስ ይቆጣልን? ሥራዎቹስ እነዚህ ናቸውን? ቃሎቼስ በቅን ለሚሄድ መልካም ነገር አያደርጉምን?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ታን ኡንቱንታ፥ “ህንተኖ ያቆባ ዛረቶ፥ ‘መና ጎዳ አያናይ ዳንዳያንቻ ግደኔየ? እ ሄዋ ማላባ ኦየ?’ ያጊደ ህንተ ኦቻናዉ በሲ?” ያጋድ። ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ሱረ ኦግያን ብያዋንቶ ታ ቃላይ ሎኦባ ኦ ግደኔ?
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Taani unttuntta, «Hinttenoo Yaak'ooba zaretoo, ‹Med'ina Godaa Ayyaanay danddayanchchaa gidenneeyye? I hewaa malabaa ootsiiyye?› yaagiide hintte oochchanaw bessii?» yaagaad. S'oossay hawaadan yaagee; «Suure ogiyaan biyaawanttoo ta k'aalay lo"obaa ootsee gidennee?
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Yaaqoobe soo asatoo hessaththo geetettanaas bessizee? Xoossa ayanay aggi aadhdherennee? Heytantta malakka ooththizee?» gi oychchana; «Suure oge hemettizaytas ta qaalay lo7o ooththi erennee?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ያቆቤ ሶ ኣሳቶ ሄሳ ጌቴታናስ ቤሲዜ? ጾሳ ኣያናይ ኣጊ ኣሬኔ? ሄይታንታ ማላካ ኦዜ?» ጊ ኦይቻና፤ «ሱሬ ኦጌ ሄሜቲዛይታስ ታ ቃላይ ሎኦ ኦ ኤሬኔ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታኒ ኤንታኮ፥ “ያይቆባ ኮቻቶ፥ ጎዳ ዳንዳአይ ዉርደዬ? እ ሄሳ ማላባ ኦዬ? ሱረ ኦገን በይሳታስ ታ ቃላይ ሎኦባ ኦኔ? ያግድ ህንተ ኦይቻናዉ በሲ? ያጋስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Taani entako, “Yayqooba kochato, Godaa danda7ay wurdeyee? I hessa malaba oothiyee? Suure ogen beysatas ta qaalay lo77oba oothennee? yaagidi hinte oychanaw bessii? yaagas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የያዕቆብ ቤት ሆይ፤ እንዲህ ሊባል ይገባልን? “ የእግዚአብሔር መንፈስ የማይታገሥ ነውን? እንዲህ ያሉ ነገሮችንስ ያደርጋልን?” “መንገዱ ቀና ለሆነ፣ ቃሌ መልካም አያደርግምን?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ንግግራቸውንም በመቀጠል! “የያዕቆብ ልጆች ሆይ፥ ይህ መባል አለበትን? የእግዚአብሔር ትዕግሥት አልቋልን? እነዚህስ የእርሱ ድርጊቶች ናቸውን?” ብለው ይጠይቃሉ፤ ለመሆኑ አካሄዳቸው ቀጥተኛ ለሆነ የእኔ ቃላት መልካም ነገር አያደርጉምን?
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ኣታ ቤት ያእቆብ እትብሃል! ብሓቂ መንፈስ እግዚኣብሄር ዘይዕገስ ድዩ? ስራሑኸ ኸምዙይ ድዩ? ቃለይስ ብቕንዕና ንዝኸይድ ሰናይዶ ኣይገብርን?
Amharic Tigrinya 2011
ኣታ ቤት ያእቆብ እትብሀል፡ መንፈስ እግዚኣብሄር ሐጺሩ እዩ፡ ግናኸ እዚ ድዩ፡ ነቲ ብቕንዕና ዚኸይድሲ ቓላተይዶ ሰናይ ኣይኮነን፡