Micah 2:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
በታ ጊዜ እቲኣውን ህዝበይ ከም ጸላኢ ተንሲኡ፡ ንስኻትኩም ከም ኻብ ውግእ ዚምለሱ ሰባት ብኽዳን እቶም ብሰላም ዚሓልፉ ልብሲ ኣውጽእዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ነገር ግን ከቅርብ ጊዜ ጀምሮ ሕዝቤ እንደ ጠላት ሆኖ ተነሥቶአል፥ ቀሚስንና መጐናጸፊያን ገፈፋችሁ፥ ሳይፈሩም፥ የሚያልፉትን ከሰልፍ እንደሚመለሱ አደረጋችኋቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ነገር ግን ከቅርብ ጊዜ ጀምሮ ሕዝቤ እንደ ጠላት ሆኖ ተነሥቶአል፤ ቀሚስንና መጐናጸፊያን ገፈፋችሁ፤ ሳይፈሩም፤ የሚያልፉትን ከሰልፍ እንደሚመለሱ አደረጋችኋቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ነገር ግን ከቅርብ ጊዜ ጀምሮ ሕዝቤ እንደ ጠላት ሆኖ ተነሥቶአል፤ በሰላም ሳይፈሩ የሚያልፉትን ቀሚስንና መጐናጸፊያን ገፈፋችሁ፥ ከሰልፍ እንደሚመለሱ አደረጋችኋቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን ማታ ዎድያፐ ዶሚደ፥ ታ አሳይ እቱ እቱዋ ቦላ ሞርክያዳን ደንዴዳ። ህንተ ሳሮ አሳቱዋ ማዩዋ፥ ኦላ ቆፋይ ሙለካ ባይናን አማነቲደ አያ አሳቱዋ ማዩዋ ቃር አኪታ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin mata wodiyaappe doommiide, ta Asay ittuu ittuwaa bolla morkkiyaadan denddeedda. Hintte saro asatuwaa mayuwaa, olaa k'ofay mulekka bayinnan ammanettiide aad'd'iyaa asatuwaa mayuwaa k'aari akkiita;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Wurseththan intte ta dereta bolla morkke gidi dendideta; isttas ola qofay baynda dishin saroteththara aadhdhizayta bollafe seelo may7o intte qaari ekkideta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዉርሴን ኢንቴ ታ ዴሬታ ቦላ ሞርኬ ጊዲ ዴንዲዴታ፤ ኢስታስ ኦላ ቆፋይ ባይንዳ ዲሺን ሳሮቴራ ኣዛይታ ቦላፌ ሴሎ ማይኦ ኢንቴ ቃሪ ኤኪዴታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን ማታ ዎደፐ ዶምድ፥ ታ አሳይ ታ ቦላ ሞርከዳ ደንድስ። ህርግ ባይና ህንተ ግዶራ አያ ሳሮ አሳ ኦላፐ ቃረትድ ስምያ አሳዳ ኦደታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin mata wodepe doomidi, ta asay ta bolla morkeda dendis. Hirgi bayna hinte giddora aadhiya saro asaa olape qaaretidi simmiya asada oothideta.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በመጨረሻ በሕዝቤ ላይ ጠላት ሆናችሁ ተነሣችሁ፤ የጦርነት ሐሳብ ሳይኖራቸው፣ በሰላም ከሚያልፉ ሰዎች ላይ ማለፊያ መጐናጸፊያ ገፈፋችሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔርም እንዲህ ሲል ይመልስላቸዋል፦ “በሕዝቤ ላይ በጠላትነት ተነሥታችኋል፤ ከጦርነት ተመልሰው በመተማመን በመካከላችሁ የሚያልፉትን ሰላማዊ ሰዎች ገፈፋችሁ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ግና ኻብ ቀረባ ጊዜ፥ ህዝበይ ከም ፀላኢ ኾይኑ ተልዓለ፤ ሓሳብ ውግእ ካብ ዘይነበሮም፥ ብሰላም ካብ ዝሓልፉ ሰባት፥ ባርኖስ ካብ ልዕሊ ቐሚሾም ገፈፍኩም።
Amharic Tigrinya 2011
ህዝበይ ግና ካብ ቅሩብ ጊዜ ጀሚሩ ኸም ጸላኢ ተላዕለ፡ ነቶም ጸረ ውግእ ዝኾኑ ሀዲኦም ዚሐልፉስ ባርኖሶም ካብ ልዕሊ ቐሚሾም ትገፉ።