Micah 3:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ብዛዕባ እቶም ንህዝበይ ዘስሕቱ ነብያት፡ ኣስናኖም ዚሓርሱን ዚጭድሩን፡ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ሰላም! ኣብ ኣፎም ዘየእቱ ድማ፡ ምስኡ ውግእ የዳልዉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔር ሕዝቤን ስለሚያስቱ ነቢያት እንዲህ ይላል፥ በጥርሳቸው ሲነክሱ በሰላም ይሰብካሉ፥ በአፋቸው ግን አንዳች በማይሰጥ ሰው ላይ ሰልፍን ያስቡበታል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔር ሕዝቤን ስለሚያስቱ ነቢያት እንዲህ ይላል፤ በጥርሳቸው ሲነክሱ በሰላም ይሰብካሉ፤ በአፋቸው ግን አንዳች በማይሰጥ ሰው ላይ ሰልፍን ያስቡበታል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ ሕዝቤን ስለሚያስቱ ነቢያት እንዲህ ይላል፦ ሰው ሲያበላቸው “ሰላም አለ” ይላሉ፤ ካላበላቸው ግን ጦርነት ሊያውጁበት ይነሣሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ባረ አሳ ዎራ ካለያ ትምቢትያ ኦድያዋንቱባ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ህንተዉ ምያዋ እምያ ዎደ፥ ‘ነዉ ሳአይ ሳራ’ ያጊታ፤ ሽን ህንተና ቁማ ምዘናዋ ቦላ ኦላ አዋዪታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Bare asaa wora kaaletsiyaa timbbitiyaa odiyaawanttubaa Med'ina Goday hawaadan yaagee; «Hinttew miyaawaa immiyaa wode, ‹New sa'ay sara› yaagiita; shin hinttena k'uma mizennawaa bolla olaa awaayiita.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Xoossi, «Ta dere baleththiza nabeti asi istta mizikko, ‹Saroteththi dees› geettes. Muzontta aggiko qasse, ‹Olay yees› gi awajjanaas dendeteettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጾሲ፥ «ታ ዴሬ ባሌዛ ናቤቲ ኣሲ ኢስታ ሚዚኮ፥ ‹ሳሮቴ ዴስ› ጌቴስ። ሙዞንታ ኣጊኮ ቃሴ፥ ‹ኦላይ ዬስ› ጊ ኣዋጃናስ ዴንዴቴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ዎርዶ ናበታኮ፥ “ህንተ ምያባ እምያ ዎደ፥ ‘ነዉ ሳእ ሳሮ’ ያጌታ፤ ሽን ህንተና ሙዞና እፅኮ እያ ቦላ ኦላ አዋጀታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday wordo nabetako, “Hinte miyaba immiya wode, ‘New sa7i saro’ yaageeta; shin hintena muzonna ixiko iya bolla ola awaajeta.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ሕዝቤን የሚያስቱ ነቢያት፣ ሰው ሲያበላቸው፣ ‘ሰላም አለ’ ይላሉ፤ ሳያበላቸው ሲቀር ግን፣ ጦርነት ሊያውጁበት ይነሣሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር ስለ ሐሰተኞች ነቢያት እንዲህ ይላል፦ “ጥቅም የሚያገኙበት ሲሆን ‘ሰላም ይወርድላችኋል’ እያሉ ይሰብካሉ፤ ጥቅም በማያገኙበት ጊዜ ‘ጦርነት ይመጣባችኋል’ እያሉ በማወጅ ሕዝቡን ያስታሉ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ንህዝበይ ብዛዕባ ዘስሕቱ ነቢያት በስናኖም እናተናኸሱ ሰላም ዝእውጁ፥ ነቲ ናብ ኣፎም ዝኾነ ዘይህቦም ድማ፥ ውግእ ዝእውጁ ኸምዙይ ይብል ኣሎ፦
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ብዛዕባ እቶም ንህዝበይ ዚስሕቱስ በስናኖም ዚነኽሱ፡ ሰላም ዝእውጁ፡ ነቲ ናብ ኣፎም ገለ ዘይህቦም ድማ ውግእ ዜዳልውሉ ነብያት ከምዚ ይብል አሎ።