Micah 3:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እምብኣርሲ ለይቲ ኽትረኣየልኩም እያ፣ ኣይትርኣዩኹም። ንስኻትኩም ከኣ ጸልማት ኪዀነልኩም እዩ፣ ምእንቲ ኸይትምልኹ፤ ጸሓይ ድማ ኣብ ልዕሊ ነብያት ክትዓርብ እያ፡ መዓልቲ ድማ ኣብ ልዕሊኦም ክትጽልምት እያ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ስለዚህ ሌሊት ይሆንባችኋል እንጂ ራእይ አይሆንላችሁም፥ ጨለማም ይሆንባችኋል እንጂ አታምዋርቱም፥ ፀሐይም በነቢያት ላይ ትገባለች፥ ቀኑም ይጠቁርባቸዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ስለዚህ ሌሊት ይሆንባችኋል እንጂ ራእይ አይሆንላችሁም፤ ጨለማም ይሆንባችኋል እንጂ አታምዋርቱም፤ ፀሐይም በነቢያት ላይ ትገባለች፥ ቀኑም ይጠቁርባቸዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ስለዚህ ለእናንተ ራእይ የሌለው ሌሊት ይሆንባችኋል፥ የማትጠነቁሉበት ጨለማ ይሆንባችኋል፤ ፀሐይ በነቢያት ላይ ትጠልቅባቸዋለች፥ ቀኑም ይጨልምባቸዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋ ድራዉ፥ ህንተንቶ ጋላሳይ ቃማ ግዳናፐ አትና፥ ሳፃ በእክታ፤ ሳአይካ ማናፐ አትና፥ ላኤን ሙሩንክታ። ትምቢትያ ኦድያዋንቶ አዋይ ዉልና፥ ጋላሳይ ማና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaa diraw, hinttenttoo gallassay k'amma gidanappe attina, sas'aa be'ikkita; sa'aykka d'umanappe attina, laa"entso murunikkita. Timbbitiyaa odiyaawanttoo away wullina, gallassay d'umana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gishshas istta bolla qammay beettontta, dhumay erontta gakki wodhdhana; nabeta bolla arshey gelananne gallassay isttas qammana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳ ጊሻስ ኢስታ ቦላ ቃማይ ቤቶንታ፥ ማይ ኤሮንታ ጋኪ ዎና፤ ናቤታ ቦላ ኣርሼይ ጌላናኔ ጋላሳይ ኢስታስ ቃማና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳ ግሾ፥ ህንተዉ ጋላስ ቃማ ግዳና፤ ቆንጨ በኤከታ። ሳእ ህንተዉ ማና፤ ዛሪድ ሙሩነከታ፤ ናበታስ አዊ ዉላና፤ ጋላስ ማና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gisho, hintew gallas qamma gidana; qoncethi be7eketa. Sa7i hintew dhumana; zaaridi murunneketa; nabetas awii wullana; gallasi dhumana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስለዚህ ሌሊቱ ያለ ራእይ፣ ጨለማውም ያለ ንግርት ይመጣባችኋል፤ በነቢያት ላይ ፀሓይ ትጠልቅባቸዋለች፤ ቀኑም ይጨልምባቸዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስለዚህ ራእይ የማያዩበት ሌሊት ይመጣባቸዋል፤ የማይገለጥላቸውም ጨለማ ሆኖባቸዋል፤ ከእንግዲህ ወዲህ ራእይ አያዩም፥ ትንቢትም አይናገሩም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ስለዙይ ዝረአኹምዎ ራእይ፥ ለይቲ፥ ጥንቈላኹም ድማ ፀልማት ክኾነኩም እዩ፤ ፀሓይውን ኣብ ልዕሊ ነቢያት ክትዓርብ እያ፤ መዓልቱውን ክፅልምቶም እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ስለዚ ኣብ ክንዲ ራእይስ ለይቲ፡ ኣብ ክንዲ ጥንቋላ ኸኣ ጸልማት ኪኾነኩም እዩ። ጸሓይ ኣብ ልዕሊ ነብያት ትዐርብ፡ መዓልቲ ድማ ትጽምልቶም።