Nahum 1:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ስቕ እንተበሉን ክንድዚ ጥራይ እንተበዝሑን፡ ንሱ ክሓልፍ ከሎ ክጠፍኡ እዮም። ዋላ እኳ እንተ ጨቆንኩኻ ድሕሪ ደጊም ኣይጭቆነካን እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ኃይለኞችና ብዙዎች ቢሆኑ እንዲሁ ይቈረጣሉ፥ እርሱም ያልቃል። እኔም አስጨንቄሃለሁ፥ ነገር ግን ከእንግዲህ ወዲህ አላስጨንቅህም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ኃይለኞችና ብዙዎች ቢሆኑ እንዲሁ ይቈረጣሉ፥ እርሱም ያልቃል። እኔም አስጨንቄሃለሁ፥ ነገር ግን ከእንግዲህ ወዲህ አላስጨንቅህም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ እንዲህ ይላል፦ ኃይለኞችና ብዙዎች ቢሆኑም ይቆረጣሉ፥ ያልፋልም። እኔም አስጨንቄሻለሁ፥ ነገር ግን ከእንግዲህ ወዲህ አላስጨንቅሽም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ናናዌቱ ምኖነ ጮራ ግዶፐካ፥ ቆለቲደ ያና። ይሁዳ አሳዉ፥ ታን ህንተና ካሰ ቱጋያድ፤ ሽን ሀዋፐ ስንናዉ ቱጋይከ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Nanawetuu minonne c'ora gidooppekka, d'ok'olettiide d'ayana. Yihudaa asaw, taani hinttena kase tuggayaad; shin hawaappe sintsanaw tuggayikke.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY, «Istti ay wolqqamatanne darota gidikkoka istti qanxxetti dhayana. Haysso Yuhuda neni hayssafe kase ta nena un7eththidaa gidikko hayssafe guye ta nena un7eththike.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ፥ «ኢስቲ ኣይ ዎልቃማታኔ ዳሮታ ጊዲኮካ ኢስቲ ቃንጼቲ ያና። ሃይሶ ዩሁዳ ኔኒ ሃይሳፌ ካሴ ታ ኔና ኡንኤዳ ጊዲኮ ሃይሳፌ ጉዬ ታ ኔና ኡንኤኬ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ፥ “ናናወት ምኖነ ዳሮ ግድኮካ፥ ሾደትድ ያና። ታኒ ካሰ ይሁዳ አሳ ኡንኤስ፥ ሽን ህዛፐ ጉየ ኡንኤከ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday, “Nanaweti minonne daro gidikoka, shodetidi dhayana. Taani kase Yihuda asaa un7ethas, shin hizape guye un7ethike.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ምንም ኀይለኞችና ብዙዎች ቢሆኑም፣ ይቈረጣሉ፤ ይጠፋሉም። ይሁዳ ሆይ፤ ከዚህ በፊት ባስጨንቅህም፣ ከእንግዲህ አላስጨንቅህም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር ለሕዝቡ ለይሁዳ እንዲህ ይላል፦ “አሦራውያን ኀይለኞችና ቊጥራቸው የበዛ ቢሆንም እንኳ ተደምስሰው እንዳልነበሩ ይሆናሉ። ሕዝቤ ሆይ! ከዚህ በፊት መከራ ያጸናሁባችሁ ቢሆንም እንኳ ከእንግዲህ ወዲህ ይህን አላደርግባችሁም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል፦ “ምንም እኳ ሓያላትን ብዙሓትን እንተ ኾኑ፥ ክቝረፁ እዮም፤ ንሱውን ክውዳእ እዩ፤ ኣነ ኣጨኒቐካ ነይረ፥ ድሕሪ ደጊም ግና ኣየጨንቐካን እየ።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ምንም እኳ ሓያላትን ብዙሓትን ኣንተ ኾኑ፡ ኪዕጸዱ እዮም፡ ንሱውን ኪጠፍእ እዩ ንሱውን ኪጠፍእ እዩ። ኣነ ኣጨነቕኩኻ፡ ድሕሪ ደጊምሲ ኣይከጨንቐካን እየ።