Nahum 1:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣኽራን ይንቀጥቀጠሉ፡ ጎቦታት ድማ ይፈስሱ፡ ምድሪ ድማ ኣብ ቅድሚ ገጹ ትነድድ፡ እወ ዓለምን ኣብኣ ዚነብሩ ዅሎምን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ተራሮችም ከእርሱ የተነሣ ታወኩ፥ ኮረብቶችም ቀለጡ፣ ምድርና ዓለም የሚኖሩበትም ሁሉ ከፊቱ ተናወጡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ተራሮችም ከእርሱ የተነሣ ታወኩ፥ ኮረብቶችም ቀለጡ፤ ምድርና ዓለም የሚኖሩበትም ሁሉ ከፊቱ ተናወጡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ተራሮችም ከእርሱ የተነሣ ተንቀጠቀጡ፥ ኮረብቶችም ቀለጡ፤ ምድር፥ ዓለምና በውስጧ የሚኖሩ ሁሉ በፊቱ ተረበሹ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አ ስንን ደረቱ ቃጺኖ፤ ዞዘቱካ ሲሊኖ። እ ቆንጭያ ዎደ ቢታይ ሳአይ ቃጻና፤ ሳኣን ደእያባይ ኡባይካ ኮኮራና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Aa sintsan deretuu k'aas's'iino; zoozetuukka siiliino. I k'onc'c'iyaa wode biittay sa'ay k'aas's'ana; sa'aan de'iyaabay ubbaykka kokkorana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Zumati iza sinththan kokkorida; zumbullatikka seerida. Iza sinththan biittay, alameynne izin diza ubbati qaaxxida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዙማቲ ኢዛ ሲንን ኮኮሪዳ፤ ዙምቡላቲካ ሴሪዳ። ኢዛ ሲንን ቢታይ፥ ኣላሜይኔ ኢዚን ዲዛ ኡባቲ ቃጺዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እያ ስንን ደረት ቃፆሶና፤ ዙማት ትልኦሶና። እ ቆንጭያ ዎደ ቢት ቃፃና፤ ሳአን ደእያ ኡባይ ኮኮራና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iya sinthan dereti qaaxoosona; zumati til7oosona. I qonciya wode biitti qaaxana; sa7an de7iya ubbay kokorana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ተራሮች በፊቱ ታወኩ፤ ኰረብቶችም ቀለጡ። ምድር በፊቱ፣ ዓለምና በውስጧ የሚኖሩት ሁሉ ተናወጡ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በእግዚአብሔር ፊት ተራራዎች ይንቀጠቀጣሉ፤ ኰረብቶችም ይቀልጣሉ፤ በእግዚአብሔር ፊት ምድር ትናወጣለች፤ ዓለምና በውስጥዋ የሚኖሩ ሁሉ ይንቀጠቀጣሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እምባታት ኣብ ቅድሚኡ ተናወፁ፤ ኰረብታታት ከዓ መኸኹ፤ ምድርን ዓለምን ኵሎም ኣብኣ ዝነብሩን፥ ኣብ ቅድሚኡ ተናወፁ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣኽራን ኣብ ቅድሚኡ የንቀጥቅጡ፡ ኩርባታት ከአ ይመኩ፡ ምድርን ዓለምን ኣብኡ ዚነብሩ ኹላቶምን ኣብ ቅድሚኡ ይናወጹ።