Nahum 2:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ባዶን ባዶን ሕንፍሽፍሽትን እያ፣ ልባ ድማ ይፈስስ፣ ብርኪ ድማ ንሓድሕዱ ይሃርም፣ ኣብ ኵሉ ሕቝፊ ድማ ብዙሕ ቃንዛ ኣሎ፣ ገጽ ኵላቶም ድማ ጸልማት እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ባዶና ባድማ ምድረ በዳም ሆናለች፣ ልብ ቀልጦአል፥ ጕልበቶችም ተብረክርከዋል፣ በወገብም ሁሉ ሕማም አለ፥ የሰዎችም ሁሉ ፊት ጠቍሮአል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ባዶና ባድማ ምድረ በዳም ሆናለች፤ ልብ ቀልጦአል፥ ጕልበቶችም ተብረክርከዋል፤ በወገብም ሁሉ ሕማም አለ፥ የሰዎችም ሁሉ ፊት ጠቍሮአል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ብሩን በዝብዙ፥ ወርቁንም በዝብዙ፤ ሃብቷ ማለቂያ የለውምና፥ የከበረው የዕቃዋ ሁሉ ብዛት አይቆጠርምና።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ነነዌ ካታማይ መላ ግዴዳ፤ ቃይ ኦኒደ ባዬዳ! አሳ ዎዛናይ ያሻን ሲሌዳ፤ ጋዱካ ኮኮሬዳ፤ አሳ ኡባ ጼሳይ ጋጅ ጋጄዳ፤ ሶምኢካ ቡላቴዳ!
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Nanawe katamay mela gideedda; k'ay oniide bayeedda! Asaa wozanay yashshan siileedda; gaaduukka kokkoreedda; asaa ubbaa s'eessay gaji gajeedda; som"iikka bullatteedda!
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Qocirettadus; bonqqettadus; kallottadus; wozinay taahides; gulbatey kokkorides; ashoy qaaxxides; ayfesoykka gilqides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቆጪሬታዱስ፤ ቦንቄታዱስ፤ ካሎታዱስ፤ ዎዚናይ ታሂዴስ፤ ጉልባቴይ ኮኮሪዴስ፤ ኣሾይ ቃጺዴስ፤ ኣይፌሶይካ ጊልቂዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ናናወይ ባይሳ ግድስ፤ ካይሳትድ፥ ባዞ ግድስ! አሳ ዎዛናይ ያሻን ትልእስ፤ ጋደይ ኮኮርስ፤ ፄሳይ ፃፀትስ፤ ሶምኦይ ቡላትስ!
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Nanawey baysa gidis; kasatidi, bazo gidis! Asaa wozanay yashshan til7is; gaadey kokoris; xeessay xaaxetis; som7oy bullatis!
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ተበዝብዛለች፤ ተዘርፋለች፤ ተራቍታለች። ልብ ቀልጧል፤ ጕልበት ተብረክርኳል፤ ሰውነት ተንቀጥቅጧል፤ ፊት ሁሉ ገርጥቷል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ነነዌ ተደመሰሰች፤ ፈራርሳም ወደመች፤ የሰው ልብ በፍርሃት ቀለጠ፤ ጉልበቶችም ተብረከረኩ፤ የሰው ሁሉ ወገብ ተንቀጠቀጠ። የሰውም ሁሉ ፊት ገረጣ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ጥራሓ ኾይና እያ፤ ባዲማውን እያ፤ ልቢ መኸኸ፤ ኣብራኽ ራዕራዕ በለ፤ ሕቘ ሓመመ፤ ገፅ ኵሎምውን ፀለመ።
Amharic Tigrinya 2011
ባዶን ጥራያን ኮነት ባደመት፡ ልቢ መኸኸ ኣብራኽ ከአ ራዕራዕ በለ፡ ኩሉ ሕቖ ሐመመ፡ ገጽ ኩሎምውን ጸለመ።