Nahum 2:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣንበሳ ንጫጩቱ ዝኣክል ቍርጽራጽ ኰይኑ፡ ንኣንስቲ ኣናብሱ ሓኒቑ፡ ነዃላቱ ብግዳይ፡ ንጉድጓዱ ድማ ብስንጥቆ መሊእዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አንበሳው ለልጆቹ የሚበቃውን ነጠቀ፥ ለእንስቶቹም ሰበረላቸው ዋሻውን በንጥቂያ፥ መደቡንም በቅሚያ ሞልቶታል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አንበሳው ለልጆቹ የሚበቃውን ነጠቀ፥ ለእንስቶቹም ሰበረላቸው ዋሻውን በንጥቂያ፥ መደቡንም በቅሚያ ሞልቶታል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አሁን ታድያ የአንበሶቹ ዋሻ፥ ደቦሎቻቸውን ያበሉበት፥ ወንዱና ሴቷ አንበሳ የሄዱበት፥ ግልገሎቹም ሳይፈሩ የተሰማሩበት ወዴት ነው?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጋሙ ባረ ማራቶ ግድያባ ኦይቄዳ፤ ማጫ ጋማትስካ መንሬደ እሜዳ። ባረ ጌሱዋ ሃስ ኦይቄዳዋን፥ ባረ ጎንጎሉዋካ ሃስ አሄዳ አሹዋን ኩንዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Gaammuu bare maratoo gidiyaabaa oyk'k'eedda; mac'c'a gaammattissikka mentsereetsiide immeedda. Bare geessuwaa haassi oyk'k'eeddawan, bare gonggoluwaakka haassi aheedda ashuwaan kuntseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gaammoy ba maratas gidanayssa keena wodhides; maccataska cuulli wodhides; ba wodhidayssa ba shemppizason, ba bonqqi shiishshidayssa ba gongolo kunththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጋሞይ ባ ማራታስ ጊዳናይሳ ኬና ዎዴስ፤ ማጫሳታስካ ጩሊ ዎዴስ፤ ባ ዎዳይሳ ባ ሼምፒዛሶን፥ ባ ቦንቂ ሺሺዳይሳ ባ ጎንጎሎ ኩንዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጋሞይ ባ ማራታስ ግድያባ ኦይክስ፤ ባራ ደእያ ማጫ ጋመስ መንረድ እሚስ። ባ ጎንጎሉዋ ዎን፥ ባ ኦላ አሾን ኩንስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Gaammoy ba maratas gidiyaba oykis; baara de7iya macca gaammes mentherethidi immis. Ba gongoluwa wodhethan, ba ollaa ashon kunthis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አንበሳው ለግልገሎቹ የሚበቃውን ያህል ገደለ፤ ለእንስቶቹም ዐንቆ ገደለላቸው፤ የገደለውን በማረፊያ ቦታው፣ የነጠቀውንም በዋሻው ሞልቶታል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አንበሳ ለግልገሎቹ የሚበቃቸውን ያኽል ዐድኖ አመጣ፤ ለእንስቲቱ አንበሳም የምትመገበውን ገድሎ አመጣላት፤ ዋሻውን በታደኑ እንስሶች ጒድጓዱንም በተቦጫጨቀ ሥጋ ሞላ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣንበሳ ንዀራዅሩ ዝኣኽሎም መንዝዐ፤ ንዋዕሮታቱውን ሰባበረለን፤ በዓትታቱ ብግዳዩ፥ ንጕድጓዱ ኸዓ ብዝዘረፎ መልአ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣነበሳ ንኹራኹራ ዚኣኽሎም ዘረፈ፡ ንዋዕሮታቱ ኸአ ሐነቐለን፡ ብዓትታቱ ብግዳዩ፡ ጎድጉዱ ኸአ ብዝዘረፎ መልአ።