Nahum 3:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ካብቲ ቍርጽራጽካ ዚፍወስ የልቦን። ቁስልካ ከቢድ እዩ፤ ፍሬኻ ዝሰምዑ ኩሎም ኣእዳዎም ኣብ ልዕሌኻ ክጣቕዑ እዮም፤ እከይካ ወትሩ ኣብ መን ዘይመጸ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ስብራትህ አይፈወስም፥ ቁስልህም ክፉ ነው፣ ወሬህንም የሚሰሙ ሁሉ እጃቸውን በአንተ ላይ ያጨበጭባሉ፣ ክፋትህ ሁልጊዜ ያላለፈችበት ሰው ማን ነውና?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ስብራትህ አይፈወስም፥ ቍስልህም ክፉ ነው፤ ወሬህንም የሚሰሙ ሁሉ እጃቸውን በአንተ ላይ ያጨበጭባሉ፤ ክፋትህ ሁልጊዜ ያላለፈችበት ሰው ማን ነውና?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ስብራትህን የሚያሽል የለም፥ ቁስልህ የከፋ ነው፤ ወሬህን የሰሙ ሁሉ እጃቸውን በአንተ ላይ ያጨበጭባሉ፤ የማያቋርጥ ክፋትህ ያላለፈበት ማን ነውና?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ነ መኡ ኮለተና፤ ነ ማዱይካ ፓጸና። ነባ ስሴዳ ኡባይ ናሸቲደ፥ ኩሽያ ባቃና። አያዉ ጎፐ፥ ነ ዛዋይ ባይና ኢታተፐ ከስ አኬዳ አሳይ ሙለካ ባዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ne me'uu koolettenna; ne madutsaykka pas'enna. Nebaa siseedda ubbay nashettiide, kushiyaa bak'k'ana. Ayaw gooppe, ne zaway bayinna iitatetsaappe kessi akkeedda Asay mulekka baawa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ne madunth paththana dandayzay deenna; neni hayqos gaththiza meqo meqqadasa; ne gishshas siyida ubbay ne kundeththaan ufayetti kushe baqqana; zaway baynda ne menxe iitateththi bochchonttay oonee?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኔ ማዱን ፓና ዳንዳይዛይ ዴና፤ ኔኒ ሃይቆስ ጋዛ ሜቆ ሜቃዳሳ፤ ኔ ጊሻስ ሲዪዳ ኡባይ ኔ ኩንዴን ኡፋዬቲ ኩሼ ባቃና፤ ዛዋይ ባይንዳ ኔ ሜንጼ ኢታቴ ቦቾንታይ ኦኔ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኔኒ ዛው ባይና ኢታተፈ ከስ ኤክዳ አስ ባይና ግሾ፥ ነ መኦይ ኮለተና፤ ነ ማዱንይ ፓፀና። ነባ ስእዳ ኡባይ ነ ቦላ ኩሸ ባቃና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Neeni zawi bayna iitatethaafe kessi ekida asi bayna gisho, ne me7oy kooletenna; ne madunthay paxenna. Nebaa si7ida ubbay ne bolla kushe baqana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ቍስልህን ሊፈውስ የሚችል የለም፤ ስብራትህም ለሞት የሚያደርስ ነው። ስለ አንተ የሰማ ሁሉ፣ በውድቀትህ ደስ ብሎት ያጨበጭባል፤ ወሰን የሌለው ጭካኔህ ያልነካው ማን አለና?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ክፉኛ የተጐዳሽ ስለ ሆነ ቊስልሽን ሊፈውስ የሚችል ነገር የለም፤ ማለቂያ ከሌለው ከአንቺ የጭካኔ ድርጊት ያመለጠ ሰው ስለሌለ ስለ አንቺ የሚሰሙ ሁሉ በአንቺ መውደቅ ያጨበጭባሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ስለዙይ ስብራትካ ፈውሲ የብሉን፤ ቍስልኻውን ዝኸፍአ እዩ። ኵሎም እቶም ወረኻ ዝሰምዑ፥ ብሓጐስ ኣእዳዎም የጣቕዑ፤ ኵልሻዕ ክፍኣትካ ዘይበፅሖ መን ኣሎ?
Amharic Tigrinya 2011
እከይካ ኹሉ ጊዜ ብልዕሊኡ ዘይሐልፎ መን እዩ፡ ስለዚ ንቑስልኻ ፈውሲ የብሉን፡ መውቃዕትኻ ብርቱዕ እዩ፡ እቶም ወሬኻ ዝሰምዑ ኹላቶም ኣእዳዎም ኣጣቕዑልካ።