Nahum 3:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብብዝሒ ኣመንዝራ እታ ፍሉይ ኣመንዝራ፡ እመቤት ጥንቆላ፡ ንህዝብታት ብኣመንዝራኣ፡ ንስድራቤታት ድማ ብጥንቆላኣ ትሸይጥ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ስለ ተዋበችው ጋለሞታ ግልሙትና ብዛት ይህ ሆኖአል፣ እርስዋም በመተትዋ እጅግ በለጠች፥ አሕዛብንም በግልሙትናዋ፥ ወገኖችንም በመተትዋ ሸጠች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ስለ ተዋበችው ጋለሞታ ግልሙትና ብዛት ይህ ሆኖአል፤ እርስዋም በመተትዋ እጅግ በለጠች፥ አሕዛብንም በግልሙትናዋ፥ ወገኖችንም በመተትዋ ሸጠች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ስለ ተዋበችው ጋለሞታ ግልሙትና ብዛት ይህ ሆኖአል፤ እርሷም በመተትዋ እጅግ በለጠች፥ አሕዛብንም በግልሙትናዋ፥ ወገኖችንም በመተትዋ ሸጠች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሀዌ ኡባይ ሀኔዳዌ ዛዋይ ባይና ነነዌ ጫራተ ጋሱዋና። እዛ ጮራ ሙሩኖ አቶ፤ ካዉተቱዋ ባረ ጫራተን፥ አሳካ ባረ ሙሩኑዋን አይለያዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hawe ubbay haneeddawe zaway baynna Nanawe c'aaratetsaa gaasuwaana. Iza c'ora murunoo aatto; kawutetsatuwaa bare c'aaratetsaan, asaakka bare murunuwaan ayileyaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hayssi ubbay haniday buute aaththada as baleththizanne muurenniza laymay gaasonna. Iza ba laymateththan kawoteththa, maroteththan dereza ayllesidaaro.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሃይሲ ኡባይ ሃኒዳይ ቡቴ ኣዳ ኣስ ባሌዛኔ ሙሬኒዛ ላይማይ ጋሶና። ኢዛ ባ ላይማቴን ካዎቴ፥ ማሮቴን ዴሬዛ ኣይሌሲዳሮ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄስ ኡባይ ሀንዳይ ማር ባይና ናናወ ላይማተ ጋሱዋና። እ ዳሮ ሙሩኖ ኦሱ፤ ካዎተታ ባ ላይማተን፥ አሳ ባ ሙሩኑዋን አይለያሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessi ubbay haniday maari bayna Nanawe laymatetha gaasuwana. I daro murunno oothasu; kawotethata ba laymatethan, asaa ba murunnuwan aylleyasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ይህ ሁሉ የሆነው ቅጥ ባጣች፣ አሳሳችና መተተኛ በሆነች ዘማዊት ምክንያት ነው፤ እርሷም በዝሙቷ አሕዛብን፣ በጥንቈላዋም ሕዝቦችን ባሪያ ያደረገች ናት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ይህም የሆነው ገደብ በሌለው የአምንዝራይቱ ፍትወት ምክንያት ነው፤ እርስዋ በመተት እመቤትነትና በቊንጅናዋ የምታታልልና መንግሥታትን በዝሙትዋ፥ ሕዝቦችን በጥንቈላዋ የምትማርክ ነች።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እዙይ ዝኾነ ቅጥዒ ብዝሰኣነ ፅባቐ፥ መጋገዪትን ጠንቋሊትን ዘማዊትን ብምዃና እዩ፤ ንሳ ብዘማዊነታ ንኣህዛብ፥ ብጥንቁልናኣ ድማ ንወገናት ዝሸጠት እያ።
Amharic Tigrinya 2011
እዚ ኸአ ብሰሪ እቲ ብዝሒ ምንዝርና ናይታ ንህዝብታት ብምንዝርና፡ ንዓሌታት ከአ ብጠንቆላ እትሸይጥ መልክዔኛ ኣመንዝራ፡ ፈላጥ ጠንቋሊት እዩ።