Nahum 3:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኢትዮጵያን ግብጽን ሓይላ ኮይነን ደረት ኣልቦ ነበረ፤ ፑትን ሉቢምን ሓገዝትኻ እዮም ነይሮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ኢትዮጵያና ግብጽ የማይቈጠር ኃይልዋ ነበሩ፣ ፉጥና ልብያ ረዳቶችዋ ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ኢትዮጵያና ግብጽ የማይቈጠር ኃይልዋ ነበሩ፤ ፉጥና ልብያ ረዳቶችዋ ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ኢትዮጵያና ግብጽ ወሰን የለሽ ኃይልዋ ነበሩ፤ ፉጥና ልብያ ረዳቶችዋ ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቶጲነ ግብጼ እዝዉ ዛዋይ ባይና ዎልቃ፤ ፑጸነ ሊቢ እዞ ማድያዋንታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Top'p'iinne Gibs'e iziw zaway bayinna wolk'k'aa; Puus'enne Liibii izo maaddiyaawantta.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Tophphiyaynne Gibxey izis zaway baynda wolqqa; Puuxeynne Liibiyay izo maaddizayta;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቶጵያይኔ ጊብጼይ ኢዚስ ዛዋይ ባይንዳ ዎልቃ፤ ፑጼይኔ ሊቢያይ ኢዞ ማዲዛይታ፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ቶጰይነ ግብፀይ እዉ ዛው ባይና ዎልቃ፤ ፑፅነ ሊበይ እዮ ማደይሳታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Topheynne Gibxey iw zawi bayna wolqa; Puuxinne Liibey iyo maaddeyisata.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ኢትዮጵያና ግብፅ ወሰን የለሽ ኀይሏ ናቸው፤ ፉጥና ሊቢያም ረዳቶቿ ነበሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ወሰን የሌለው ኀይልዋ ከግብጽ ከራስዋና ከኢትዮጵያ ይመጣ ነበር፤ የፉጥና ሊብያ ሰዎችም ተባባሪዎችዋ ነበሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኢትዮጵያን ግብፅን ዘይቍፀራ ሓይላ ነበራ፤ ፉጥን ሊብያንውን ሓገዝታ ነበራ።
Amharic Tigrinya 2011
ኢትዮጵያን ግብጽን መወዳእታ ዜብሉ ሓይላ ነበሩ፡ ፋጥን ሊብያን ሓገዝትኺ ነበሩ።