Nehemiah 1:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እዚኣቶም ሕጂ ብዓቢ ሓይልኻን ብሓያል ኢድካን እተበጀኻዮም ባሮትካን ህዝብኻን እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“እነዚህም በታላቅ ኀይልህና በብርቱ እጅህ የተቤዥሃቸው ባሪያዎችህና ሕዝብህ ናቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እነዚህም በታላቅ ኃይልህና በብርቱ እጅህ የተቤዠሃቸው ባሪያዎችህና ሕዝብህ ናቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እነዚህም በታላቁ ኃይልህና በብርቱ እጅህ የተቤዠሃቸው ባርያዎችህና ሕዝብህ ናቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ሀዋንቱ ኔን ነ ዎልቃማ ዎልቃንነ ነ ምኖ ቀስያን ዎዛ አኬዳ ነ ቆማቱዋነ ነ አሳቱዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Hawanttu neeni ne wolk'k'aama wolk'k'aaninne ne mino k'esiyaan woza akkeedda ne k'oomatuwaanne ne asatuwaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Xoossawu! Hayti hayssafe kase neni ne gita wolqqaninne mino qesen wozzida ne oosanchchatanne ne dereta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ጾሳዉ! ሃይቲ ሃይሳፌ ካሴ ኔኒ ኔ ጊታ ዎልቃኒኔ ሚኖ ቄሴን ዎዚዳ ኔ ኦሳንቻታኔ ኔ ዴሬታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ኔኒ ነ ግታ ዎልቃንነ ነ ምኖ ቀስያን ዎዛ ኤክዳ ነ አይለታነ ነ አሳታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Neeni ne gita wolqaaninne ne mino qesiyan woza ekida ne aylletanne ne asata.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“እነዚህም በታላቁ ኀይልህና በብርቱ እጅህ የተቤዠሃቸው ባሪያዎችህና ሕዝብህ ናቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“እግዚአብሔር ሆይ! እነዚህ የአንተ አገልጋዮችና የገዛ ሕዝብህ ናቸው፤ ከዚህ በፊትም በታላቁ ኀይልህና በብርቱ ክንድህ በመታደግ አድነሃቸዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ንሳቶም ብዓብዪ ሓይልኻን ብብርቱዕ ቅልፅምካን ዝተቤዘኻዮም ባሮትካን ህዝብኻን እዮም።
Amharic Tigrinya 2011
ንሳቶም ብዓብዩ ሓይልኻን ብጽንዕቲ ኢድካን እተበጀኻዮም ባሮትካን ህዝብኻን እዮም።