Nehemiah 1:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሃናኒ፡ ሓደ ኻብ ኣሕዋተይ፡ ንሱን ገለ ሰብ ይሁዳን መጸ። ብዛዕባ እቶም ካብ ስደት ዝተረፉ ሓራ ዝወጹ ኣይሁድን ብዛዕባ ኢየሩሳሌምን ድማ ሓተትክዎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከወ​ን​ድ​ሞች አንዱ ሐናኒ፥ ከእ​ር​ሱም ጋር ሌሎች ሰዎች ከይ​ሁዳ መጡ፤ እኔም የዳ​ኑ​ትን፥ ከም​ር​ኮም የተ​ረ​ፉ​ትን የአ​ይ​ሁ​ድን ነገር፥ የኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ም​ንም ነገር ጠየ​ቅ​ኋ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እኔ በሱሳ ግንብ ሳለሁ፥ ከወንድሞቼ አንዱ አናኒ ከእርሱም ጋር ሌሎች ሰዎች ከይሁዳ መጡ፤ እኔም የዳኑትን ከምርኮ የተረፉትን የአይሁድን ነገር የኢየሩሳሌምንም ነገር ጠየቅኋቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከወንድሞቼ አንዱ ሐናኒ ከሌሎች ሰዎች ጋር ከይሁዳ መጡ፥ እኔም ከምርኮ ስለተረፉት የአይሁድ ትሩፋንና ሰለ ኢየሩሳሌም ጠየቅኋቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ታ እሻቱዋፐ እቱ፥ ሀናና ጎሳይ ሀራ አሳቱዋና እትፐ ግዲደ፥ ይሁዳፐ ታኮ ዬዳ፤ ታን ኦሞዱዋ ብቤናዋንቱባነ የሩሳላመባ ኡንቱንታ ኦቻድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ta ishatuwaappe ittuu, Hanaana goossay hara asatuwaana ittippe gidiide, Yihudaappe taakko yeedda; taani omooduwaa bibeenawanttubaanne Yerusaalamebaa unttuntta oochchaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ta ishatappe issi Hanaaniya geetettizayssi hara asata kaaleththidi Yuhudappe taakko yides; tani istta Yerusalaame gishshassinne di7ettidi Baabiloone bontta heen attida asaa gishshas oychchadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታ ኢሻታፔ ኢሲ ሃናኒያ ጌቴቲዛይሲ ሃራ ኣሳታ ካሌዲ ዩሁዳፔ ታኮ ዪዴስ፤ ታኒ ኢስታ ዬሩሳላሜ ጊሻሲኔ ዲኤቲዲ ባቢሎኔ ቦንታ ሄን ኣቲዳ ኣሳ ጊሻስ ኦይቻዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታ እሻታፐ እሶይ፥ ሀናን፥ ሀራ አሳታራ እስፈ ይሁዳፐ ታኮ ይን፥ ታኒ የሩሳላመባነ ባብሎነ ድኤቶና አትዳ አይሁደታባ ኤንታ ኦይቻስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ta ishatape issoy, Hanaani, hara asatara issife Yihudape taako yin, taani Yerusalaamebanne Babiloone di7etonna attida Ayhudetaba enta oychas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከወንድሞቼ አንዱ የሆነው አናኒ፣ ከሌሎች ጥቂት ሰዎች ጋር ከይሁዳ መጣ፤ እኔም ከምርኮ ስለ ተረፉት የአይሁድ ቅሬታዎችና ስለ ኢየሩሳሌም ጠየቅኋቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከወንድሞቼ አንዱ ሐናኒ ተብሎ የሚጠራው ሌሎች ሰዎችን አስከትሎ ከይሁዳ ወደ እኔ መጣ፤ እኔም ስለ ኢየሩሳሌምና ወደ ባቢሎን ተማርከው ከመወሰድ ስለ ተረፉትና በሕይወት ስላሉት አይሁድ ሁኔታ ጠየቅኋቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ካብ ኣሕዋተይ ሓደ ሓናኒን ካልኦት ሰባትን ካብ ይሁዳ መፁ። ኣነ ድማ ብዛዕባ እቶም ካብ ምርኮ ዘምለጡን፥ ካብ ምርኮ ዝተመለሱ ኣይሁድን፥ ብዛዕባ ኢየሩሳሌምን ጠየቕክዎም።
Amharic Tigrinya 2011
ሓናኒ ሓደ ኻብ ኣሕዋተይን ገለ ሰብ ካብ ይሁዳን መጹ። ኣነ ድማ ብዛዕባ እቶም ዘምለጡን ካብ ምርኮ ዝተረፉ ኣይሁድን ብዛዕባ ዮርሳሌምን ሐተትክዎም።