Nehemiah 1:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንሳቶም ድማ፡ እቶም ኣብኡ ኣብታ ኣውራጃ ካብ ዝነበሩ ስደት ዝተረፉ ተረፍ ኣብ ዓቢ ሕሰምን ውርደትን ይርከቡ፤ መካበብያ የሩሳሌም ከኣ ፈረሰ፡ ደጌታታውን ብሓዊ ተቓጸለ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እነ​ር​ሱም፥ “በዚያ ስፍራ ያሉት ከም​ርኮ የተ​ረ​ፉት ቅሬ​ታ​ዎች በታ​ላቅ መከ​ራና ስድብ አሉ፤ የኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም ቅጥር ፈር​ሶ​አል፥ በሮ​ች​ዋም በእ​ሳት ተቃ​ጥ​ለ​ዋል” አሉኝ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እነርሱም። በዚያ ስፍራ ያሉት ከምርኮ የተረፉት ቅሬታዎች በታላቅ መከራና ስድብ አሉ፤ የኢየሩሳሌምም ቅጥር ፈርሶአል፥ በሮችዋም በእሳት ተቃጥለዋል አሉኝ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እነርሱም፦ “በዚያ ስፍራ ያሉት ከምርኮ የተረፉት ትሩፋን በታላቅ መከራና በመሰደብ ይገኛሉ፤ የኢየሩሳሌም ቅጥር ፈርሶአል፥ በሮችዋም በእሳት ተቃጥለዋል” አሉኝ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡንቱንቱ ዛሪደ፥ “ኦሞዱዋን ብቤናዋንቱነ ደኡዋን ደእያዋንቱ ዎልቃማ መቱዋንነ ዬላ ግዶን ደኢኖ። የሩሳላመ ግምቢያ ድርሳይ ኮለቴዳ፤ ቃይ ግምቢያ ድርሳ ፐንገቱካ ታማን ጹገቴድኖ” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Unttunttu zaariide, «Omoodduwaan bibeenawanttunne de'uwaan de'iyaawanttu wolk'k'aama metuwaaninne yeellaa giddon de'iino. Yerusaalame gimbbiyaa dirssay koletteedda; k'ay gimbbiyaa dirssaa penggetuukka taman s'uugetteeddino» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Isttika taas, «Di7ettidi Baabiloone biitta bontta attida Ayhudati gita metoninne waaye giddon deettes; Yerusalaame gimbetti laalettidi kundida; qasse gimbeza gordiza pengeti taman xuugettida» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስቲካ ታስ፥ «ዲኤቲዲ ባቢሎኔ ቢታ ቦንታ ኣቲዳ ኣይሁዳቲ ጊታ ሜቶኒኔ ዋዬ ጊዶን ዴቴስ፤ ዬሩሳላሜ ጊምቤቲ ላሌቲዲ ኩንዲዳ፤ ቃሴ ጊምቤዛ ጎርዲዛ ፔንጌቲ ታማን ጹጌቲዳ» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንቲ ዛሪድ፥ “ባብሎነ ድኤቶና አትዳ አሳይነ ድኤትድ ስምዳ አይሁደት ግታ መቶንነ ካዉሻን ደኦሶና። የሩሳላመ ግምበ ድርሳይ ላለትስ ቃስ ግምብያ ፐንገት ታማን ፁገትዶሶና” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Enti zaaridi, “Babiloone di7etonna attida asaynne di7etidi simmida Ayhudeti gita metoninne kawushan de7oosona. Yerusalaame gimbe dirsay laaletis qassi gimbiya pengeti taman xuugetidosona” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እነርሱም፣ “በሕይወት ተርፈው ከምርኮ ወደ አገራቸው የተመለሱት ሰዎች በታላቅ መከራና ውርደት ላይ ይገኛሉ፤ የኢየሩሳሌም ቅጥር ፈራርሷል፤ በሮቿም በእሳት ተቃጥለዋል” አሉኝ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እነርሱም “ተማርከው ወደ ባቢሎን ሳይወሰዱ የቀሩትና በሕይወት ያሉት አይሁድ በታላቅ ችግርና ኀፍረት ላይ ወድቀው ይገኛሉ፤ የኢየሩሳሌምም ቅጽሮች ፈራርሰው ወድቀዋል፤ የቅጽር በሮቹም በእሳት ጋይተዋል” ሲሉ መለሱልኝ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሳቶም ድማ “እቶም ካብ ምርኮ ዝደሓኑን እቶም ካብ ምርኮ ዝተመለሱን፥ ኣብ ሃገሮም ብብዙሕ መከራን ፀርፍን እዮም ዝነብሩ ዘለዉ። ቅፅሪ ኢየሩሳሌም ከዓ ፈሪሱ እዩ፤ ኣፍ ደገታታውን ብሓዊ ተቓፂሉ እዩ” ኢሎም ነገሩኒ።
Amharic Tigrinya 2011
ንሳቶም ድማ፡ እቶም ዝደሐኑን እቶም ካብ ምርኮ ዝተረፉን፡ ኣብኡ ኣብታ ሃገር፡ ብብዙሕ መከራን ጸርፍን እዮም ዚነብሩ ዘለው፡ መከባብያ ዮርሳሌም ከአ ፈሪሱ ደጌታታውን ብሓዊ ነዲዱ በሉኒ።