Nehemiah 1:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እዚ ሕጂ ኣብ ቅድሜኻ ለይትን መዓልትን ስለ ደቂ እስራኤልን ባሮትካን ሓጢኣት ደቂ እስራኤልን ዝጽልየሉ ዘለኹ ጸሎት ባርያኻ ክትሰምዕ፡ ሕጂ እዝንኻ ኣስተውዓል ኣዒንትኻውን ይኽፈታ ክናዘዝ ይኽእል እዩ። ፣ ኣብ ልዕሌኻ ከም ዝበደልና፥ ኣነን ቤት ኣቦይን ሓጢኣት ጌርና።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እኔ ባሪያህ ዛሬ በፊትህ ስለ ባሪያዎችህ ስለ እስራኤል ልጆች ሌሊትና ቀን የምጸልየውን ጸሎት ትሰማ ዘንድ ጆሮዎችህ ያድምጡ፤ ዐይኖችህም ይከፈቱ፤ በአንተ ላይም ያደረግነውን የእስራኤልን ልጆች ኀጢአት ለአንተ እንናዘዛለን፤ እኔም፥ የአባቴም ቤት በድለናል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እኔ ባሪያህ ዛሬ በፊትህ ስለ ባሪያዎችህ ስለ እስራኤል ልጆች ሌሊትና ቀን የምጸልየውን ጸሎት ትሰማ ዘንድ ጆሮህ ያድምጥ፥ ዓይኖችህም ይከፈቱ፤ በአንተ ላይም ያደረግነውን የእስራኤልን ልጆች ኃጢአት እናዘዝልሃለሁ፤ እኔና የአባቴም ቤት በድለናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እኔ አገልጋይህ ዛሬ በፊትህ ስለ አገልጋዮችህ ስለ እስራኤል ልጆች ሌሊትና ቀን የምጸልየውን ጸሎት ለመስማት ጆሮህ ያድምጥ፥ ዐይኖችህም ይከፈቱ፥ በአንተ ላይ ያደረግነውን የእስራኤልን ልጆች ኃጢአት እናዘዛለሁ፤ እኔና የአባቴ ቤት ኃጢአት አድርገናል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ታን ነ ቆማይ ቃይ ነ ቆማቱዋ ግዴዳ እስራኤልያ አሳ ድራዉ ቃማነ ጋላስ ኔና ዎስያ ዎሳ ነ ሀይይ ስሶ፤ ነ አይፊካ ዱገ ታኮ ጼሎ። ኑን እስራኤልያ አሳይ ኦዳ ናጋራ ኡባ ነዉ ፓጻይ፤ ቱሙካ ታንነ ታ ማይዛ አዎቱ ኔና ናቄዶ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
taani ne k'oomay k'ay ne k'oomatuwaa gideedda Israa'eeliyaa asaa diraw k'ammanne gallassi neena woossiyaa woosaa ne haytsay siso; ne ayfiikka duge taakko s'eello. Nuuni Israa'eeliyaa Asay ootseedda nagaraa ubbaa new paas'ay; tumukka taaninne ta mayza aawotuu neena naak'k'eeddo.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Xoossawu! Ne aylle gidida Isra7eele asaas kiyana mala gallassinne omars ta woossiza woosa siya; tanakka qoppa; nuni Isra7eele asay ooththida nagara tani nees paaxays; tumappe taninne kase nu aawati nagara ooththidos.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጾሳዉ! ኔ ኣይሌ ጊዲዳ ኢስራኤሌ ኣሳስ ኪያና ማላ ጋላሲኔ ኦማርስ ታ ዎሲዛ ዎሳ ሲያ፤ ታናካ ቆፓ፤ ኑኒ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኦዳ ናጋራ ታኒ ኔስ ፓጻይስ፤ ቱማፔ ታኒኔ ካሴ ኑ ኣዋቲ ናጋራ ኦዶስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታኒ ነ አይለይ፥ ነ አይለ ግድዳ እስራኤለ አሳ ግሾ ቃማነ ጋላስ ዎስያ ዎሳ ስአናዉ ነ ሀይይ ሀይዞ፤ ነ አይፈይ ታና ፄሎ። ኑ እስራኤለ አሳይ ኦዳ ናጋራ ኡባ ነዉ ፓፃይስ፤ ቱማ ታንነ ታ ማይዛት ነና ናቅዳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Taani ne aylley, ne aylle gidida Isra7eele asaa gisho qammanne gallas woossiya woosa si7anaw ne haythay hayzo; ne ayfey tana xeello. Nu Isra7eele asay oothida nagaraa ubbaa new paaxayis; tuma taaninne ta mayzati nena naaqida.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ባሪያህ ስለ አገልጋዮችህ ስለ እስራኤል ሕዝብ ቀንና ሌሊት በፊትህ የሚጸልየውን ጸሎት ለመስማት ጆሮህ ይንቃ፤ ዐይንህም ይከፈት። እኔንና የአባቴን ቤት ጨምሮ እኛ እስራኤላውያን አንተን በመበደል የሠራነውን ኀጢአት እናዘዛለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር ሆይ! አገልጋዮችህ ስለ ሆኑት የእስራኤል ሕዝብ ደኅንነት ቀንና ሌሊት የማቀርበውን ጸሎቴን ስማ፤ እኔንም አስበኝ፤ እኛ እስራኤላውያን የሠራነውንም ኃጢአት እናዘዛለሁ፤ በእርግጥም እኔና የቀድሞ አባቶቼ በደል ሠርተናል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እዝ ኣነ ባርያኻ ሎሚ ብዛዕባ ባሮትካ ደቂ እስራኤል ለይትን መዓልትን ኣብ ቅድሜኻ ዝፅልዮ ዘለኹ ፀሎት ብእዝንኻ ፅን ኢልካ ስምዐኒ፤ ኣዒንትኻ ይከፈታ፤ እቲ ኣብ ልዕሌኻ ዝገበርናዮ ሓጢኣት ደቂ እስራኤልውን እናዘዘልካ ኣለኹ፤ ኣነን ቤት ኣቦይንውን በዲልና ኢና።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ንኣኻ ዝበደልናዮ ሓጢኣት ደቂ እስራኤል ዝእመኖ ዘሎኹ፡ ኣነን ቤት ኣቦይንሲ በዲልና ኢና እሞ እዚ ኣነ ባርያኻ ሕጂ ብዛዕባ ባሮትካ ደቂ እስራኤልን ለይትን መዓልትን ኣብ ቅድሜኻ ዝጽልዮ ዘሎኹ ጸሎትን ክትሰምዕ፡ በጃኻ ኣእዛንካ ጽን ይበላ፡ ኣዒንትኻውን ይከፈታ።