Nehemiah 1:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ነቲ ንጊልያኻ ሙሴ፡ እንተ በዲልካ፡ ኣብ መንጎ ኣህዛብ ክብትነካ እየ፡ ኢልካ ዝኣዘዝካዮ ቓል ዘክር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“አሁ​ንም ለሙሴ ለባ​ሪ​ያህ እን​ዲህ ስትል ያዘ​ዝ​ሃ​ትን ነገር አስብ። ብት​በ​ድ​ሉም በአ​ሕ​ዛብ መካ​ከል እበ​ት​ና​ች​ኋ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አሁንም ብትተላለፉ በአሕዛብ መካከል እበትናችኋለሁ፤ ወደ እኔ ብትመለሱ ግን ትእዛዜንም ብትጠብቁ ብታደርጓትም፥ ከእናንተ ሰዎች እስከ ሰማይ ዳርቻ ድረስ ምንም ቢበተኑ ከዚያ እሰበስባቸዋለሁ፥ ስሜም ይኖርበት ዘንድ ወደ መረጥሁት ስፍራ አመጣቸዋለሁ ብለህ ለባሪያህ ለሙሴ ያዘዝኸውን ቃል እባክህ አስብ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ለአገልጋይህ ለሙሴ እንዲህ ብለህ ያዘዝኸውን ቃል እባክህ አስብ። “ታማኞች ካልሆናችሁ በአሕዛብ መካከል እበትናችኋለሁ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ነ ቆማ ሙሴዉ ኔን ሀዋዳን ያጋደ ኦዴዳ ቃላ ሀያና ቆፓ፤ ‘ህንተኖ፥ እስራኤልያ አሳቶ፥ ህንተንቱ ታዉ አማነተናን እጾፐ፥ ታን ህንተንታ አይሁዳ ግደና ቢታቱዋን ላላና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ne k'oomaa Musew neeni hawaadan yaagaadde odeedda k'aalaa hayyanaa k'oppa; ‹Hinttenoo, Israa'eeliyaa asatoo, hinttenttu taw ammanettennan is's'ooppe, taani hinttentta Ayhuda gidenna biittatuwaan laalana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Ne Muses, ‹Intteno Isra7eele asawu! Intte tana ammanon kaallontta aggiko tani inttena kawoteththata giddon laallana; gido attiin intte taakko simmidi ta azazo polizaa gidikko ta inttena biitta gaxan intte laalettidaa gidikkoka ta sunththay xeygettana mala ta dooridaso shiishshada zaara ta ehana› gaada yootida qaala qoppa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ኔ ሙሴስ፥ ‹ኢንቴኖ ኢስራኤሌ ኣሳዉ! ኢንቴ ታና ኣማኖን ካሎንታ ኣጊኮ ታኒ ኢንቴና ካዎቴታ ጊዶን ላላና፤ ጊዶ ኣቲን ኢንቴ ታኮ ሲሚዲ ታ ኣዛዞ ፖሊዛ ጊዲኮ ታ ኢንቴና ቢታ ጋጻን ኢንቴ ላሌቲዳ ጊዲኮካ ታ ሱንይ ጼይጌታና ማላ ታ ዶሪዳሶ ሺሻዳ ዛራ ታ ኤሃና› ጋዳ ዮቲዳ ቃላ ቆፓ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ነ አይልያ ሙሰስ ነ ኦድዳ ቃላ ሀያና ቆፓ፤ ኔኒ፥ ‘ህንተ ታዉ አማነቶና እፅኮ፥ ታኒ ህንተና አይሁደ ግዶና ቢታታን ላላና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ne aylliya Muses ne odida qaala hayyana qopa; neeni, ‘Hinte taw ammanetona ixiko, taani hintena Ayhude gidonna biittatan laallana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ለባሪያህ ለሙሴ እንዲህ ስትል የሰጠኸውን ቃል ዐስብ፤ ‘ታማኞች ካልሆናችሁ፣ በአሕዛብ መካከል እበትናችኋለሁ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
‘እናንተ የእስራኤል ልጆች ሆይ፥ እኔን በእምነት ባትከተሉ በአረማውያን ሕዝቦች መካከል እበትናችኋለሁ፤ ነገር ግን ወደ እኔ ተመልሳችሁ ያዘዝኳችሁን ትእዛዞች ብትፈጽሙ እስከ ምድር ዳርቻ ድረስ የተበታተናችሁ ብትሆኑም እንኳ ለስሜ መጠሪያ እንዲሆን ወደ መረጥሁት ስፍራ እንደገና በመሰብሰብ መልሼ አመጣችኋለሁ’ ስትል ለሙሴ የተናገርከውን ቃል አስብ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ሕዚ ኸዓ ነቲ ንሙሴ ባርያኻ ዝበልካዮ ዘክር፦ ‘እንተ በደልኩምኒ ኣነ ናብ ኣህዛብ ፋሕ ከብለኩም እየ።
Amharic Tigrinya 2011
በጃኻ እቲ ንባርያኻ ሙሴ ኸምዚ ኢልካ ዝአዘዝካዮ ዘክር፡ እንተን በደልኩምኒ፡ ኣነ ኸአ ናብ ኣህዛብ ፋሕ ከብለኩም እየ።