Nehemiah 10:38 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቲ ኻህን ወዲ ኣሮን፡ ሌዋውያን ዕሽር ኪወስዱ ኸለዉ፡ ምስ ሌዋውያን ኪኸውን ኣለዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሌዋውያኑም ዐሥራቱን በተቀበሉ ጊዜ የአሮን ልጅ ካህኑ ከሌዋውያን ጋር ይሁን፤ ሌዋውያኑም የዐሥራቱን ዐሥራት ወደ አምላካችን ቤት ወደ ጓዳዎች ወደ ዕቃ ቤት ያምጡት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሌዋውያኑም አሥራቱን በተቀበሉ ጊዜ የአሮን ልጅ ካህኑ ከሌዋውያን ጋር ይሁን፤ ሌዋውያኑም የአሥራቱን አሥራት ወደ አምላካችን ቤት ወደ ጓዳዎች ወደ ዕቃ ቤት ያምጡት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሌዋውያኑም አሥራቱን በተቀበሉ ጊዜ የአሮን ልጅ ካህኑ ከሌዋውያን ጋር ይሁን፥ ሌዋውያኑም የአሥራቱን አሥራት ወደ አምላካችን ቤት ወደ ጓዳዎች ወደ ዕቃ ቤት ያምጡት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሌዋቱ አስራታ ሺሽያ ዎደ፥ አሮና ያራ ግዴዳ ቄሳቱ ኡንቱንቱና እትፐ ደአናዉ በሰ። ሌዋቱካ አስራታ ሺሾዋፐ ጉይያን፥ አስራታፐ ከሴዳ አስራታ ኑ ጾሳ ጌሻ ጎልያ አሂደ፥ ሻሉዋ ዎያ ክፍልያን ዎኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Leewatuu asiraataa shiishshiyaa wode, Aaroona yara gideedda k'eesatuu unttunttunna ittippe de'anaw besse. Leewatuukka asiraataa shiishshowaappe guyyiyaan, asiraataappe kesseedda asiraataa nu S'oossaa Geeshsha Golliyaa ahiide, shaluwaa wotsiyaa kifiliyaan wotsino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Asraatay shiiqiza wode Aaroone zereththafe gidida qeesey Lewe baggatara issife ekkeettes; Lewe baggati Xoossa Keeththa oosos shiishshida asraatappe tammaafe issi kushe Xoossa Keeththa miishshi uttiza minjja keeththan woththeettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣስራታይ ሺቂዛ ዎዴ ኣሮኔ ዜሬፌ ጊዲዳ ቄሴይ ሌዌ ባጋታራ ኢሲፌ ኤኬቴስ፤ ሌዌ ባጋቲ ጾሳ ኬ ኦሶስ ሺሺዳ ኣስራታፔ ታማፌ ኢሲ ኩሼ ጾሳ ኬ ሚሺ ኡቲዛ ሚንጃ ኬን ዎቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሌወት አስራታ ሺሽያ ዎደ፥ አሮና ያራ ግድዳ ካህነት ኤንታራ እስፈ ግዳናዉ በሴስ። ሌወት አስራታ ሺሽዳፐ ጉየ፥ አስራታፐ አስራታ ከስድ ኑ ፆሳ ኬ ኤህድ፥ ሚሸ ዎያ ክፍልያን ዎ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Leeweti asraata shiishiya wode, Aarona yara gidida kahineti entara issife gidanaw bessees. Leeweti asraata shiishidaape guye, asraatape asraata kessidi nu Xoossa keethi ehidi, miishe wothiya kifiliyan wotho.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ዐሥራቱን በሚቀበሉበት ጊዜም ከአሮን ዘር የተወለደው ካህን ከሌዋውያኑ ጋር አብሮ ይገኛል፤ ሌዋውያኑም የዐሥራቱን አንድ ዐሥረኛ ወደ አምላካችን ቤት፣ ወደ ዕቃ ማከማቻ ክፍሎች ያመጡታል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሌዋውያን ዓስራት ክወስዱ እንተለዉ ድማ፥ ሓደ ኻህን ወዲ ኣሮን፥ ምስቶም ሌዋውያን ይሃሉ። እቶም ሌዋውያን ድማ ናይቲ ዓስራት ዓስራዩ የልዕሉ እሞ ናብ ቤት እግዚኣብሄር፥ ናብቲ ኽፍልታት ቤተ መዛግብቲ የእትዉ።
Amharic Tigrinya 2011
ሌዋውያን ዕሽር ኪወስዱ ኸለው ድማ፡ ብሓደ ኻህን ወዲ ኣሮን፡ ምስቶም ሌዋውያን ይኹን። እቶም ሌዋውያን ድማ ናይቲ ዕሽር ዓስራዩ የልዕሉ እሞ ናብ ቤት ኣምላኽና፡ ናብቲ ኽፍልታት ቤት መዛግብቲ የእትው።