Nehemiah 11:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብዘይካዚ፡ እቶም ሓለውቲ ኣፍ ደገ፡ ኣኩብን ታልሞንን ነቶም ደጌታት ዚሕልዉ ኣሕዋቶምን ሚእትን ሰብዓን ክልተን ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በሮቹንም የሚጠብቁ በረኞች፥ ዓቁብና ጤልሞን፥ ወንድሞቻቸውም መቶ ሰባ ሁለት ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በሮቹንም የሚጠብቁ በረኞቹ፥ ዓቁብና ጤልሞን ወንድሞቻቸውም፥ መቶ ሰባ ሁለት ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በር ጠባቂዎቹ፥ ዓቁብ፥ ጣልሞንና በሮቹን የሚጠብቁ ወንድሞቻቸው፥ አንድ መቶ ሰባ ሁለት ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ፐንግያ ናግያዋንቱፐ አቁባ፥ ጻልሞናነ ኡንቱንቱና እትፐ ኦያ ሀራ 172.
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Penggiyaa naagiyaawanttuppe Ak'k'uuba, S'almmoonanne unttunttunna ittippe ootsiyaa hara 172.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Xoossa Keeththa gibbe naagiza zabeti, Aqube, Xalmoonenne isttara issife ooththiza zabeti 172.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጾሳ ኬ ጊቤ ናጊዛ ዛቤቲ፥ ኣቁቤ፥ ጻልሞኔኔ ኢስታራ ኢሲፌ ኦዛ ዛቤቲ 172።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ፐንግያ ናገይሳታፐ፥ አቁባ፥ ታልሞናነ ኤንታራ እስፈ ኦያ ኦሳንቾታ ታይቦይ 172.
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Pengiya naageysatape, Aquba, Talmoonanne entara issife oothiya oosanchota tayboy 172.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በር ጠባቂዎች፦ ዓቁብ፣ ጤልሞንና በሮቹን የሚጠብቁ ወንድሞቻቸው፣ 172 ሰዎች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የቤተ መቅደስ ዘበኞች፦ ዓቁብ፥ ጣልሞንና ዘመዶቻቸው በአጠቃላይ 172 ነበሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ካብ ሓለውቲ ኣፍ ደገ፦ ዓቁብን ጤልሞንን ኣሕዋቶምን ድማ ንደጌታት ዝሕልዉ ዝነበሩ፥ ኵላቶም ሚእትን ሰብዓን ክልተን ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011
ሓለውቲ ኣፍ ደገ ኸአ ዓቁብ፡ ጣልሞን፡ ኣሕዋቶም ድማ ንደጊታት ዚሕልው ዝነበሩ፡ ሚእትን ሰብዓን ክልተን እዮም።