Nehemiah 11:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣገልገልቲ ቤተ መቕደስ ግና ኣብ ኦፌል ይነብሩ ነበሩ፣ ሲካን ጊስፓን ድማ ኣብ ልዕሊ ኣገልገልቲ ቤተ መቕደስ ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ናታኒምም በዖፌል ተቀምጠው ነበር፤ ሲሐና ጊስፋም በናታኒም ላይ ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ናታኒምም በዖፌል ተቀምጠው ነበር፤ ሲሐና ጊሽጳ በናታኒም ላይ ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የቤተ መቅደስ አገልጋዮቹም በዖፌል ተቀመጡ፤ ጺሓና ጊሽፓ በቤተ መቅደስ አገልጋዮች ላይ አለቆች ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን ጌሻ ጎልያ ቆማቱ የሩሳላመ ካታማን እት ባጋና ደእያ ኦፌላ ጌተትያ ሄራን ደኤድኖ። ጺህነ ግሽፕነ ላኡ ኡንቱንታ ካለያዋንታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin Geeshsha Golliyaa k'oomatuu Yerusaalame kataman itti baggana de'iyaa Ofeela geetettiyaa heeraan de'eeddino. S'iihinne Gishippinne laa"u unttuntta kaaletsiyaawantta.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Xoossa Keeththa oosanchchati Yerusalaames issi baggara diza Ofeele geetettiza dhoqqasohon deettes; Xihaynne Gishafa geetettizayti isttas halaqata.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጾሳ ኬ ኦሳንቻቲ ዬሩሳላሜስ ኢሲ ባጋራ ዲዛ ኦፌሌ ጌቴቲዛ ቃሶሆን ዴቴስ፤ ጺሃይኔ ጊሻፋ ጌቴቲዛይቲ ኢስታስ ሃላቃታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን ፆሳ ኬ ኦሳንቾት የሩሳላመ ካታማን ደእያ ኦፌላ ደርያ ቦላ ደእዶሶና። ስሀነ ግሽፓ ጌተትያ ናምኡ አሳት ኤንታ ሀላቃታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin Xoossa keetha oosanchoti Yerusalaame kataman de7iya Ofeela deriya bolla de7idosona. Sihanne Gishipa geetetiya nam7u asati enta halaqata.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የቤተ መቅደሱ አገልጋዮች በዖፌል ኰረብታ ላይ ተቀመጡ፤ ሲሐና ጊሽጳ በእነርሱ ላይ ያዙ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የቤተ መቅደሱ አገልጋዮች የኢየሩሳሌም ከተማ አንዱ ክፍል በሆነው ዖፌል ተብሎ በሚጠራው ኮረብታ ላይ ይኖሩ ነበር፤ ጺሐና ጊሽፓ ተብለው የሚጠሩም ሰዎች የእነርሱ አለቆች ነበሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ኣብ ቤተ መቕደስ ዘገልግሉ ግና ኣብቲ ዖፌል ዝበሃል ወገን ኢየሩሳሌም ተቐመጡ፤ ሲሓናን ጊሽጳን ድማ ኣሕሉቖም ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ነቲኒም ግና ኣብ ዖፌል ተቐመጡ፡ ጺሓን ጊሽጳን ከአ ኣብ ልዕሊ እቶም ነቲኒም ነበሩ።